ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦሮሚያ አብዲ ቦሩ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከልን መርቀው ከፈቱ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦሮሚያ አብዲ ቦሩ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከልን መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ እየተገነቡ ካሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች በተጓዳኝ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ወዳጅ በሆኑት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፕሬዝዳንት ሸኽ መሀመድ ቢን ዛይድ አልናህያን ድጋፍ የተገነባው ማዕከሉ ወላጅ የሌላቸውን እና በችግር ውስጥ ያሉ…

Read More

ክልሉ ከተመሠረተ አጭር ዕድሜ ያለው ቢሆንም ሠላምና ፀጥታን በማረጋገጥ ረገድ በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ገለጸ።

የኢፌዴሪ ሠላም ሚኒስቴር ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ጋር በመተባበር ”በግጭት ቅድመ ማስጠንቀቂያና ፈጣን ምላሽ አሰጣጥ”ዙሪያ ለዞንና ወረዳ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናውን ያስጀመሩት የክልሉ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትልና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አለሙ እንደገለጹት፤ክልሉ ከተመሠረተ የአጭር ዕድሜ ያለው ቢሆንም በክልሉ ሁለንተናዊ ሰላምና ፀጥታ…

Read More

የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ።

በዳውሮ ዞን፣ የታርጫ ከተማ አስተዳደር የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋና ጊዜ ቆጣቢ በማድረግ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የጽ/ቤቱ ምክትል ስራ-አስኪያጅ አቶ ታደለ አበራ ገልጸዋል። በጽ/ቤቱ ስታንዳርዱን ተከትሎ ለተገልጋዮች አገልግሎት የማቅረብ እንዲሁም የባለይዞታዎችን መረጃ አያያዝ የማዘመን ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የታርጫ ከተማን ጽዳትና ውበት በመጠበቅ ከተማውን ለነዋሪዎች ምቹ፤ ለአልሚዎች ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻ…

Read More

ከደቡብ ሱዳን ተነስተዉ በሱርማ ወረዳ ከብት ለመዝረፍ የሞከሩ አርብቶአደሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ከደቡብ ሱዳን መነሻቸዉን አድርገዉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኘዉ ምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ የአርብቶ አደሮችን ከብቶችን ዘርፈዉ ለመሄድ የሞከሩ 46 የደቡብ ሱዳን አርብቶ አደሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን የሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ የኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣የፌዴራል ፖሊስ እና የክልልና የአካባቢዉ ፖሊስ በመቀናጀት በቁጥጥር ስር ማዋላቸዉን የክልሉ ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ…

Read More

የትጥቅ ትግል ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራዎችን ከማስከተል ውጭ ዘላቂ ሰላምን አያመጣም – ምሁራን

የትጥቅ ትግል ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራዎችን ከማስከተል ውጭ ዘላቂ ሰላምን አያመጣም ሲሉ የፖለቲካል ሳይንስ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ገለፁ፡፡ ምሁራኑ የትጥቅ ትግል በኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት ታሪክ በተለያዩ ወቅት መሞከሩን አስታውሰው፤ ሰብዓዊ፣ ቁሳዊ እና ማህበራዊ ችግሮችን ከማመጣት ባለፈ ዘላቂ ሰላምን አምጥቶ እንደማያውቅ አንስተዋል፡፡ በኒው ጀነሬሽን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር እና ተመራማሪ…

Read More

የህዝብ ሀብትን ከብክነት በመታደግ ለታለመለት ዓላማ ብቻ እንዲውል መደረግ አለበት ።አፈ ጉባኤ ወንድሙ ኩርታ

ያለ አግባብ የሚባክነውን የህዝብ ሀብት ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ማድረግ ይገባል ሲሉ አፈጉባኤ ወንድሙ ኩርታ ተናግረዋል ። በኦዲት ግኝት አመላለስ ፣የፋይናንስ አስተዳደር እና ሂሳብ አያያዝ ዙሪያ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ እያደረገ ነው። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክርቤት ዋና አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የህዝብ ሀብት ከብክነት ለመታደግ ለታለመለት ዓላማ ብቻ…

Read More

በከተማው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሻሻል በተሰጠው ትኩረት አዎንታዊ ለውጥ መመዝገቡ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን፣ ታርጫ ከተማ የሚስተዋለውን ስር የሰደደ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት በሰጡት ትኩረት አውንታዊ ለውጥ መመዝገቡን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። የታርጫ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ዳዊት ወንድሙ፥ የዞኑ ዋና ከተማና የክልሉ ብዝሀ ማዕከል በሆነችሁ የታርጫ ከተማ የሚስተዋለውን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በዘላቂነት ለማሻሻል የክልሉ መንግሥት ሌሎች የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ባደረገው ርብርብ አሁን ላይ…

Read More

በቱርክ ሲደረግ የነበረው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ

በቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን አደራዳሪነት በአንካራ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር ሁለቱንም አገራት በሚያግባባ ስምምነት ተጠናቅቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ግብዣ ዛሬ ምሽት በአንካራ ውይይት አድርገዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ውይይቱን ካደረጉ በኋላም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። መሪዎቹ በመግለጫቸውም፤ ኢትዮጵያ በሶማሊያ የባሕር ዳርቻ…

Read More

በርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የሼይቤንች ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የግንባታ ሂደት ምልከታ አድርጓል ።

ኮሌጁ ተጠናቅቆ አገልግሎት የሚሰጥበት ሁኔታ እንዲመቻችም የክልሉ መንግስት በትኩረት ይሰራል ብለዋል። ወርክሾፕ፣ ላይብረሪ እና መማሪያ ክፍሎችና አካባቢውን የማጽዳት ስራዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲሰሩ ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል ። የሼይቤንች ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ሐምሌ 16/2008 ዓ/ም የተጀመረና ረዥም ዓመታትን ያስቆጠረ ነው።

Read More