የማኅበራዊ ልማት ሰጪ መሠረተ ልማት ለማስፋፋት ቅድሚያ ተሰጥተው እየተሰራ ይገኛል – ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በካፋ ዞን ሳይለም ወረዳ፣የያዶታ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። በስነስርዓቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልዕክት የክልሉ መንግሥት የማኅበራዊ ልማት ሰጪ መሠረተ ልማቶችን ለማስፋፋት ቅድሚያ ተሰጥተው እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። የብልፅግና ፓርቲ የዜጎችን ኑሮ በተጨባጭ ለመቀየር ይሰራል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ ከለውጡ በፊት ሰፊ የልማት…
