የማኅበራዊ ልማት ሰጪ መሠረተ ልማት ለማስፋፋት ቅድሚያ ተሰጥተው እየተሰራ ይገኛል – ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በካፋ ዞን ሳይለም ወረዳ፣የያዶታ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። በስነስርዓቱ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልዕክት የክልሉ መንግሥት የማኅበራዊ ልማት ሰጪ መሠረተ ልማቶችን ለማስፋፋት ቅድሚያ ተሰጥተው እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። የብልፅግና ፓርቲ የዜጎችን ኑሮ በተጨባጭ ለመቀየር ይሰራል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ ከለውጡ በፊት ሰፊ የልማት…

Read More

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ ነው

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ አልሚ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ እንደሚገኝ የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ራዴክ ሩበሽ ገለጹ። የኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ ታሪካዊ ግንኙነትም በሁሉም መስክ የትብብር አድማሱን እያሰፋ እንደሚገኝም ተናግረዋል። የኢትዮ-ቼክ ሪፐብሊክ የፖለቲካል ዲፕሎማቲክ ግንኙነት እ.አ.አ ከ1918 ጀምሮ በታሪካዊ ወዳጅነትና ትብብር እየጎለበተ መምጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ። የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር…

Read More

በዳውሮ ዞን ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል

በዳውሮ ዞን ያለውን አጠቃላይ የልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮችን ማዕከል ያደረገ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን እንደገለጹት፤ ውይይቱ የዞኑን አሁናዊ ሁኔታ በጥንካሬና በድክመት በመፈተሽ አመራሩን ለቀጣይ ተልዕኮ ዝግጁ ለማድረግ ያለመ መሆኑን ጠቅሰዋል። በከተማና በገጠር የሚነሱ የሕዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በብቃት ለመመለስና ማህበራዊ…

Read More

‎የ2018 ዓ.ም የሸካ ዞን እግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር በቴፒ ከተማ አሸናፊነት ተጠናቀቀ

‎ከሚያዝያ 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 8 ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ የ2018 ዓ.ም የሸካ ዞን እግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ዉድድር ፍፃሜውን አግኝቷል ። ‎በዉድድሩ መዝጊያ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተዉ ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ ስፖርት በስነ ምግባር የታነፀ፣ በአካል የዳበረ ፣በአዕምሮ የበለፀገ፣ በህብረ ብሄራዊ ኢትዮጵያዊነት የሚያምን ዜጋን ለመፍጠር ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ገልፀዉ ለዉድድሩ…

Read More

ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ 50 ሚሊየን 514 ሺህ በላይ መራጮች ተመዝግበዋል፦የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ 50 ሚሊየን 514 ሺህ በላይ መራጮች መመዝገባቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ገለጹ። የሰባተኛው ጠቅላላ የመራጮች ምዝገባ ትናንት ሚያዚያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ተጠናቋል። ዜጎች በምርጫዬ የሞባይል መተግበሪያ የዲጂታል አማራጭና በምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት የመራጮች ምዝገባ አከናውነዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የመራጮች ምዝገባ መጠናቀቅን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ፤ ቦርዱ…

Read More

በየደረጃው የሚገኙ ምክር ቤቶች የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች በማስፋት ለህብረተሰቡ ተጠቃሚነት ትኩረት ሰጥተው መስራት ይጠበቅባቸዋል፦ አፈጉባኤ ክቡር አቶ ወንድሙ ኩርታ

በክልሉ ምክር ቤት አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው 7ኛ ዙር ፎረም ላይ የተሳተፉ የክልልና የዞን አመራሮች ልዑክ በሚዛን አማን ከተማ አማን ቀበሌ የመስክ ጉብኝት አካሂዷል። በመስክ ምልከታው ላይ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባዔ አቶ ወንድሙ ኩርታ የክልሉ ብሔረሰብ ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶጌታቸው ኬኒን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የዞን ምክር አባላቶች ተሳታፊዎች ሆነዋል። አፈጉባኤዎቹ ጉብኝታቸው በአማን ቀበሌ እየተከናወኑ ያሉ…

Read More

ኅብረ-ብሄራዊ አንድነትን የሚፈታተኑ የፊውዳል አስተሳሰቦችን በጽናት መታገል ይገባል” – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን፤ በሞዲዮ የፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ያሰለጠናቸውን የ1ኛ ዙር መደበኛ ፖሊስ አባላትን ዛሬ በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል። በምረቃው መርሃ-ግብር ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ለተመራቂዎቹ የሥራ መመሪያ የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፤ ተመራቂ ፖሊሶች ሙያዊ ሥነ-ምግባርን በመጠበቅ የፍትሕ መከበርን እንዲያረጋግጡ አሳስበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ተመራቂዎች የተጣለባቸውን ሕዝባዊ…

Read More

በዳውሮ ዞን ገና ወረዳ ከ49 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው የፋንታ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ።

በዳውሮ ዞን ገና ወረዳ ባዛ ሾታ ቀበሌ በፓክት (PACT) – በተሳትፎአዊ ግብርናና አየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም አማካኝነት የሚገነባው የፋንታ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ በይፋ ተጀምሯል። የፕሮጀክቱን መሠረተ ድንጋይ ያስቀመጡት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መሰተዳድና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ የፋንታ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት በክልላች የግብርናውን ዘርፍ እየተካሄደ ያለውን የብልጽግና ጉዞ…

Read More

ማዕከሉ ፈጣንና ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በመስጠት ከዚህ ቀደም ይስተዋል የነበረ የህዝብ ቅሬታ መፍታት እያስቻለ ነው፦ የክልሉ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት

‎አገልግሎቱን ለማስፋት ታልሞ በተከናወነ ስራ በዞኖች አካባቢ የተጀመሩ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ተቋማት ግንባታ ሂደታቸው በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝም ተጠቁሟል። ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መሶብ አንድ ማዕከልአገልግሎት ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ አህመዲን አወል እንደገለጹት በክልሉ የመጀመሪያ የሆነው የሚዛን-አማን ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለሕብረተሰቡ ሰፊ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። ‎በማዕከሉ አምስት የክልልና አራት የፌዴራል ተቋማት 35…

Read More

በራሳቸው ፋብሪካ እሴት ጨምሮ በመሸጥ ከሌሎች ጥገኝነት ለመላቀቅ እንደሚሰሩ በካፋ ዞን በሻይ ልማት የተሰማሩ አርሶ አደሮች ገለጹ።

አርሶ አደሮቹ በአሁኑ ሰዓት ያመረቱትን ሻይ ለውሽውሽ ሻይ ልማት ድርጅት እያቀረቡ መሆኑንም ጠቁመዋል። በዞኑ ጊምቦ ወረዳ ምቺቲ ቀበሌ በ1997 ዓመተ ምህረት በ6 አርሶአደሮችና በ6 ሄክታር ማሳ ላይ የተጀመረው የሻይ ልማት ዛሬ አድማሱን አስፍቶ በወረዳው 6 ቀበሌዎችን ከማዳረሱም በላይ በርካታ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል። ምርት መስጠት ባቆመ አሲዳማ መሬት ሊይ በመተከል ውጤት መስጠት የሚችል ከመሆኑም…

Read More