ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን አስመልክቶ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን በማስመልከት ህዝባዊ ሰልፍ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በኅብረት ችለናል’ በሚል መሪ ሐሳብ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የድጋፍ ሰልፍ ከክልሉ ከሁሉም ዞኖች ከተለያዩ አደረጃጀቶች የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የደስታ ስሜታቸውን በተለያዩ…
