“የሁለቱ ወንድማማች ሕዝቦች ታሪክ ከአንድ ወንዝ የተቀዳ ነው” ፦ አቶ ማስረሻ በላቸው
በካፋ እና በጅማ ሕዝቦች መካከል ያለውን ታሪካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ገለጹ። ኃላፊው ይህንን ያመለከቱት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘውና በሁለቱም ወንድማማች ዞን ህዝቦች መካከል በተደረገው የባህል ምክክር መድረክ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው። የካፋ እና የጂማ ሕዝቦች ታሪክ “ከአንድ…
