BLOGS

“የሁለቱ ወንድማማች ሕዝቦች ታሪክ ከአንድ ወንዝ የተቀዳ ነው” ፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

በካፋ እና በጅማ ሕዝቦች መካከል ያለውን ታሪካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ገለጹ። ​ኃላፊው ይህንን ያመለከቱት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘውና በሁለቱም ወንድማማች ዞን ህዝቦች መካከል በተደረገው የባህል ምክክር መድረክ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው። ​የካፋ እና የጂማ ሕዝቦች ታሪክ “ከአንድ…

Read More

በምግብ ራስን መቻል ዋነኛ አጀንዳችን ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በምግብ ራስን መቻል ዋነኛ አጀንዳችን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ ማለዳ ከአሊኮ ዳንጎቴ ጋር በመሆን በጎዴ እየተገነባ የሚገኘውን የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ ተመልክተዋል። ከጉብኝታቸው በኋላ በሰጡት ማብራሪያ፤ በምግብ ራስን ለመቻል መሬት ያስፈልጋል፣ ውኃ ያስፈልጋል፣ ሰው ያስፈልጋል እነዚህ ደግም አሉን ብለዋል። ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ላይ እየሠራን…

Read More

የልማት ፍሬ፤ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በንጹሕ መጠጥ ውኃ አቅርቦት የታየው ታሪካዊ እምርታ”

በሀገራችን ኢትዮጵያ የታየው ታሪካዊና ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ካስገኛቸው ዘርፈ ብዙ ድሎች መካከል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መመሥረት የለውጡ ጉዞ ህያውና ተጨባጭ ፍሬ መሆኑ ይታወቃል። ይህ አዲስ ክልላዊ አደረጃጀት ለዘመናት የታፈኑ የማንነትና የልማት ጥያቄዎችን ከመመለስ ባለፈ፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ በተለያዩ የልማት መስኮች አመርቂና ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን በማስመዝገብ ላይ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል የዜጎችን መሠረታዊ የኑሮ ጥራት…

Read More

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕለት ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሲቪክ ማህበራት ፕሬዝዳንቶች በግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ የምርጫ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በሰላማዊ፣ በህጋዊ እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመሳተፍ ድምፃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቀረቡ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የአካል ጉዳተኞች ማህበር ፕሬዝዳንት መምህር አደም አሊ ፣የወጣቶች ማህበር ፕሬዝዳንት ወጣት እሸቱ ብቃሙ እና የፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ወጣት በረከት ባሹ በጋራ ባስተላለፉት…

Read More

በመቅደላ ጦርነት የተዘረፉ ቅርሶች ከ158 ዓመታት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

በመቅደላ ጦርነት ወቅት ተዘርፈው ወደ እንግሊዝ ተወስደው የነበሩት የንጉሠ ነገሥት አፄ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል፣ የልብስ ቁራጮች እና የወርቅ አምባር ከ158 ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ቅርሶቹን ከእንግሊዝ ይዘው የመጡት የንግሥቲቱ ቤተሰብ ሙዚየም ኃላፊ ሮቢን ጃክሰን (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ ቅርስ አስመላሽ ኮሚቴ አባልና ተመራማሪው አሉላ ፓንክረስት (ዶ/ር) ናቸው። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው…

Read More

“7ተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ፣ዴሞክራሲያዊና ተዓማኒ እንዲሆን በርካታ ሥራዎች እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊና ስኬታማ እንዲሆን ላይ ዉይይት እና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ በክልሉ በምክትል የርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማድ ክላስተር አስተባባሪ እና የመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደተናገረው የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን በርካታ ሥራዎች እየተሰራ መሆኑ ተናግሯል ። ጀግኖች አባቶች ሉዓላዊነቷ ሳይደፈር አስጠብቆ ያቆዩትን ሀገር ይህ…

Read More

7ኛ ጠቅላላ ምርጫየተሳካ እንዲሆን ለማካሄድ አመራሩ በላቀ ትጋትና ቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

የሸካ ዞን ብልፅግና ፓርቲ የምርጫ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ የውይይትና የምክክር መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ አካሂዷል ። በመድረኩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንደሻው እንደተናገሩት በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ፓርቲው በበላይነት እንድያጠናቅቅ አደረጃጀቶችን ማጠናከር እንደሚገባ ተናግረዋል ። የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደተናገሩት…

Read More

በፓርቲው የተጀመሩ ኢኒሼቲቮች ለሀገራዊ ሁለንተናዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ናቸው- አቶ አደም ፋራህ

የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ግምገማ መድረክ ተካሂዷል። በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት በተካሄደው መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተጀመሩ የልማት ኢኒሼቲቮች አፈጻጸም፣ ኢኮኖሚያዊ ሉዐላዊነትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት እና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት አፈጻጸም በጥልቀት ተገምግሟል። በመድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ…

Read More

ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ የክልሉ መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የስራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ።

የቢሮው ሀላፊ ዶ/ር ዐብይ አንዴሞ ቢሮው በክልሉ በ2018 በጀት አመት 10 ወራት ውስጥ የዜጎችኝ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ማከናወኑን ተናግረዋል። ሀላፊው አክለውም ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ በግብርና፣በኢንዱስትሪና አገልግሎት ዘርፎች በአጠቃላይ ለ62 ሺ 72 ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩንም አብራርተዋል። የቢሮው ምክትል ሀላፊና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ዳዊት ወንድሙ በበኩላቸው ቢሮው ከፋይናንስ አቅርቦት አንፃር…

Read More