Trendings

BLOGS

በምዕራብ ኦሞ ዞን በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታዎች ዙሪያ ዉይይት በጀሙ ከተማ ተካሄደ

በውይይቱ የተገኙት የኢፌዲሪ የመከላከያ ሰራዊት አመራር ሜጀር ጀነራል ታደሰ አመሎ እንደተናገሩት አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታ ላይ አመራሮች እና የፀጥታ አካላት ተቀናጅተው መስራት አለባቸው ብልዋል። ወቅቱ የምርጫ ከመሆኑም አንጻር የተሳካ ምርጫ ለማድረግ ጠንካራ ሥራዎች እንደሚሰራ ተናግሯል። የመንግስት አቅጣጫ ተከትልን ስራዎች እንስራለን ያሉት ጀነራሉ አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት የሚሰጣቸው ተልዕኮ በብቃትና መወጣት አለባቸው ብልዋል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

Read More

“ኃይልን በማሰባሰብና በመደመር መንገድ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሻገር በሚደረገው ጥረት የመምህራን፣ የግብርናና የጤና ባለሙያዎች ሚና የጎላ ነው” – አቶ ኢብራሂም ተማም

በጨና ወረዳ “ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር!” በሚል መሪ ቃል የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ ከትምህርት አመራሮች ፣ ከቀበሌ ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊዎች፤ እንዲሁም የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ጋር ውጤታማ ውይይት አካሂዷል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊና በዋቻ ምርጫ ክልል ለክልል ምክር ቤት ዕጩ ተወዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ተማም እንደገለጹት፤ ብልፅግና ፓርቲ ሀገርን መምራት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ…

Read More

የፖሊሲ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የራስን መረጃ በራስ አቅም መሰብሰብና መተንተን ወሳኝ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የፖሊሲ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የራስን መረጃ በራስ አቅም መሰብሰብ እና መተንተን ወሳኝ ግብዓት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ”የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት” በተሰኘውና ኢትዮጵያ በመረጃና በስታቲስቲክስ የሉዓላዊነት ጉዞ ያስመዘገበችውን ትልቅ ድል በተበሰረበት ሀገራዊ ጉባኤና ኤግዚቢሽን ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በዘርፉ የተመለከቱት እመርታ እጅግ አስደሳች ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል። መረጃ የዚህ ዘመን ስትራቴጂካዊ ሀብት…

Read More

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት ለሚመዘገበው ዕድገት መሠረት የሚሆን የሉዓላዊ ዲጂታል መሠረተ ልማት እየገነባች ነው

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አስርት ዓመታት ለሚመዘገበው ዕድገት መሠረት የሚሆን የሉዓላዊ ዲጂታል መሠረተ ልማት እየገነባች መሆኑን የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ገለጹ። ”የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በመካሄድ ላይ ነው። በመድረኩ ማብራሪያ የሰጡት የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ ዕሳቤ እምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች ወደ ሚጨበጥ ልማት ማሻገር ተችሏል – ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በኮንታ ዞን፣ አመያ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የይምረጡኝ ቅስቀሳ እና ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በድምቀት ተካሂዷል። በሰልፉ ላይ መልዕክት ያስተላለፋት ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ በብልፅግና ፓርቲ ዕሳቤ እምቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች ወደ ሚጨበጥ ልማት ማሻገር መቻሉን ተናግረዋል። የብልፅግና ፓርቲ በሁሉም አከባቢዎች ፍትሀዊ የልማት ተደራሽነትን በማድረግ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ…

Read More

በኮንታ ዞን አመያ ከተማ በተለያዩ ኩነቶች የደመቀው የብልፅግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ!

በኮንታ ዞን አመያ ከተማ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ የሚደግፍ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ስልፍ እየተካሄደ ይገኛል። ይህ በነቂስ የወጣው ከፍተኛ ህዝብ ፓርቲው በየደረጃው እያከናወነ ላለው ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞና ለጀመራቸው ዘላቂ የልማት ስራዎች ያለውን ጽኑ አጋርነት በተግባር የሚያሳይ ነው። የቅስቀሳና የድጋፍ ሰልፍ በልዩ ልዩ ደማቅ ኩነቶች የታጀበና የአካባቢውን ባህላዊ እሴቶች ባንጸባረቀ መልኩ እየተከናወነ ይገኛል። ሰልፈኞቹ በጋራ…

Read More

ምክንያታዊነት በአንድ ሀገር ውስጥ ለሚከናወን የሰላም ግንባታ እና የምክክር ሂደት ዋነኛውን ሚና ይጫወታል

ምክንያታዊነት በአንድ ሀገር ውስጥ ለሚከናወን የሰላም ግንባታ እና የምክክር ሂደት ዋነኛውን ሚና ይጫወታል ሲል የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ምክንያታዊነት በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት እንዴት እየተቃኘ ነው? ምክንያታዊነት በአንድ ሀገር ውስጥ ለሚከናወን የሰላም ግንባታ እና የምክክር ሂደት ዋነኛውን ሚና ይጫወታል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተቋቋመበት የመመስረቻ አዋጅ ላይ ምክንያታዊነት ከሀገራዊ ምክክሩ መርሆዎች አንዱ ተደርጎ መደንገጉ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በኮንታ ዞን አመያ ከተማ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በኮንታ ዞን አመያ ከተማ የብልፅግና ፓርቲን የሚደግፍና ህዝባዊ መሰረቱን የሚያሳይ ታላቅና ደማቅ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የአመያ ከተማና የአካባቢው ነዋሪዎች ከጠዋቱ ጀምሮ አደባባዮችን በፓርቲው አርማዎች፣ ባነሮችና በተለያዩ መፈክሮች በማጌጥ፣ ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን የማይናወጥ ድጋፍና አጋርነት በታላቅ የደስታ ስሜት እየገለጹ ይገኛል። ህዝባዊ ሰልፋ የብልፅግና ፓርቲ ወደ ስልጣን ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ በሀገሪቱና…

Read More

መሠረት ልማትን በሁሉም አከባቢዎች በማስፋፋት የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው- ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፤ በኮንታ ዞን፣ ኮይሻ ወረዳ የተገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፍተዋል። በምረቃው መርሐግብር ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፤ በክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ዕሴት የኾነውን መሠረተ ልማት በሁሉም አከባቢዎች በማስፋፋት የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው ብለዋል። በዞኑ ከዚህ በፊት በመንግስት እና በኅብረተሰብ…

Read More

የክልሉ መንግሥት ለኅብረተሰቡ የመንገድ የመሠረተ ልማት ጥያቄ የሰጠው ምላሽ እንዳስደሰታቸው ነዋሪዎች ተናገሩ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “የገጠር ትስስር ለምግብ ዋስትና ፕሮግራም” የበጀት ድጋፍ በኮንታ ዞን፣ ኮይሻ ወረዳ የተገነባው የደልባ-አልፋ ቶሊቃ የ12 ኪሎሜትር መንገድ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በተገኙበት ተመርቀው አግልግሎት መብቃቱ ይታወሳል። ከዚህ በፊት ወላድ እናቶችን ወደ ጤና ተቋም በቶሎ ለማድረስ አስቸጋሪ እንደነበረ የሚገልጹት የአከባቢው ነዋሪዎች አሁን ላይ የመንገዱ መገንባት ይህን ችግር መቀረፋን ተናግረዋል። ያመረቱትን ምርት ወደ…

Read More