በክልሉ የሕዝቡን ችግር በማድመጥ ምላሽ የመስጠቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልሰ በብልፅግና ፓርቲ ለሕዝብ ተወካዮችና ለክልል ምክር ቤት የቀረቡ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ጋር በቀጣይ ተልዕኮዎች ዙሪያ በቦንጋ ከተማ የተካሄደው የምክክር መድረክ ተጠናቋል። በምክክር መድረኩ ባለፉት አምስት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም በመገምገምና በቀጣዩ ጊዜያት መፈጸም በሚገባቸው ተልዕኮዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። የምክክሩ ተሳታፊ የሁለቱ ክልል ምክር ቤት የሕዝብ ተወካዮች ፤ የክልሉ ሕዝብ የዘመናት በክልል…
