በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፕሮጀክቶችን በተመለከተ የሰጡት ማብራሪያ፡-
ፕሮጀክት በባህሪው እሳት ዳር እንደተቀመጠ ህፃን ነው፤ በየጊዜው ትኩረት እና ክትትል ይፈልጋል፣ የፕሮጀክቶች አፈፃፀም ላይ ውስንነት አለ፣ ፕሮጀክቶችን እኔ የመንግስት ቅጥረኛ ነኝ፣ ኮንትራክተር ነኝ ከማለት ወጥቶ ቤቴን ነው የምሰራው ብሎ በማስብ ፕሮጀክቶችን አሳምሮ የመስራት ውስንነት አለ፣ መንግስት ፕሮጀክቶችን ጀምሮ የመጨረስ ችግር የለበትም፤ ነገር ግን በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የፕሮጀክት ፍላጎቶች እና የመንግስት የማስፈፀም አቅም ላይ ችግር…
