በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሁሉም ዞኖች የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የአጠቃላይ አመራር አካላት ግምገማ እና ምዘና መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሁሉም ዞኖች የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ የአጠቃላይ አመራር አካላት ግምገማ እና ምዘና መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በዞኖች የተጀመረው የአጠቃላይ አመራር አካላት ግምገማ እና ምዘና በአመለካከት፣ በስነምግባር፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ፤በተግባር አፈጻጸምና ዉጤታማነት ላይ ዓላማ ያደረገ መድረክ ነዉ። ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት ዓመታት በሀገሪቱ የተለያዩ ፈታኝ ሁኔታዎችን እያለፈ ዘርፈ ብዙ ስኬቶችን እያስመዘገበ የሚገኘውን ውጤት…
