የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር በትምህርት ዘርፍ የነበረውን የፋይናንስ ክፍተት በመሙላት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ። የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመረውን ሰፊ ንቅናቄ ተከትሎ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ…
