ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ የተቋማት ግንባታን ማጠናከር ይገባል
ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ የተቋማት ግንባታን ማጠናከር ይገባል “ወደ ተምሳሌት አገር በተሻገር ሕልም፤ በላቀ ትጋት አስተማማኝ ስራ መስራት” በሚል መሪ ቃል ለአራት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና መድረክ ተጠናቋል፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የጽ/ቤቱ ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህ እንደገለጹት ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ የተቋማት ግንባታ ማጠናከር ይገባል፡፡ በሁሉም ተቋማት የአገልግሎት ልህቀት ለማረጋገጥ…
