እመርታ ለዘላቂ ከፍታ!

እመርታ ለዘላቂ ከፍታ! እንኳን ጳጉሜን 3 የእመርታ ቀን አደረሳችሁ! የእመርታ ቀንን የምናከብረዉ የጀመርነዉን የከፍታ ጉዞ በማላቅ እና በማጽናት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በተጠናቀቀዉ በጀት ዓመት በበርካታ እመርታዊ ለውጦችን አስመዝግባለች፡፡ ወደተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ውስጥ ገብታ ያለመችዉን አሳክታለች፡፡ የተረጋጋ ማክሮ-ኢኮኖሚ መፍጠር፣ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ፣ የኢንዱስትሪ ምርቶችን ተወዳዳሪነትና የገበያ ድርሻ ማሳደግ፣ የማዕድን ዘርፉን ዐቅም እና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የዘመን መለወጫን በማስመልከት ለ745 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የዘመን መለወጫን በማስመልከት ለ745 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት፣ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በክልሉ በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች ውስጥ የሕግ ፍርዳቸውን ሲፈጽሙ የቆዩ 745 ታራሚዎችን በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን አስታወቀ። ይቅርታ ከተደረገላቸው ታራሚዎች መካከል 720ዎቹ ወንዶች ሲሆኑ 25ቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው። ውሳኔው የክልሉ የይቅርታ ቦርድ፣ ታራሚዎቹ ካቀረቡት…

Read More

ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ይሰራል

ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ይሰራል ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታት ግንኙነትን የበለጠ ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ” ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት ” በሚል መሪ…

Read More

ህንግጫ ህዝባዊ መሠረት ይዞ እንዲከበርና በሚፈለገው ልክ እንዲያድግ ሁሉም የብሔረሰቡ ተወላጆችና ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሊወጡ ይገባል

ህንግጫ ህዝባዊ መሠረት ይዞ እንዲከበርና በሚፈለገው ልክ እንዲያድግ ሁሉም የብሔረሰቡ ተወላጆችና ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሊወጡ ይገባል፦አቶ ታከለ ተስፉ የኮንታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ህንግጫ’በዓል ዕርቀ- ሰላም የሚወርድበት፣የተራራቁት የሚሰበሰቡት ፣ጎዶሎዉ ሞልቶ በሙላት የመሻገር አስተምሮ፣ የአብሮነት እና የአንድነት መገለጫ ነዉ ሲሉ የኮንታ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ ታከለ ተስፉ ገለጹ። የኮንታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ የ”ህንግጫ” በዓል አካል የሆነዉ የባህልና…

Read More

ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ እና ዐቅም ነው!

ብዝኃነት የኢትዮጵያ ጌጥ እና ዐቅም ነው! ኢትዮጵያ በሕዝቦቿ ብዝኃ ማንነት ደምቃ፣ ፀንታና ታፍራ የኖረች፣ ብዝኃ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት የሆነች ድንቅ ሀገር ናት፡፡ ብዝኃነታችን የጥንካሬያችን፣ የሥልጣኔያችን፣ የአይበገሬነታችን፣ የክብራችን፣ የነፃነታችን እና የአልሸነፍ ባይነታችን ምሥጢር ነው፡፡ በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚገኙ ጥንታዊ ሃይማኖታዊ እና ታሪካዊ ቦታዎች እና የኪነ ሕንጻ ሀብቶቻችን የብዝኃነታችን ውጤቶች ናቸው፡፡ የአክሱም ሐውልቶች፣ የጢያ ትክል ድንጋዮች፣ የላሊበላ…

Read More

ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን በጋራ በተባባረ ክንድ በጽናት ተግዳሮቶችን በመቋቋም ጣፋጭ ድልና ስኬቶችን ማስመዝገብ ችሏል፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊያን በጋራ በተባባረ ክንድ በጽናት ተግዳሮቶችን በመቋቋም ጣፋጭ ድልና ስኬቶችን ማስመዝገብ ችሏል፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ‎ ‎ኢትዮጵያውያን በጋራ በተባባረ ክንድ የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን በጽናት ተቋቁሞ ጣፋጭ ድልና ስኬቶችን መቀዳጀት ችሏል ስሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተደድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጿል። ‎ በክልሉ እየተከበረ ያለዉን ‎የጳጉሜ 01 ቀን አስመልክቶ መልዕክት የክልል ርዕሰ…

Read More

ቶኪ በአን በመጠበቅ እና በማልማት ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ ይገባል። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ቶኪ በአን በመጠበቅ እና በማልማት ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ ይገባል። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የዳውሮ ብሄር የዘመን መለወጫ (ቶኪ በአ) በመጠበቅና በማልማት ለመጭው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አክለው፥ የቶኪ በአ ማህበራዊ ዕሴት የኾኑ ሠላም፣ አንድነት፣ ፍቅርና መተሳሰብ በማጠናከር ለሁለንተናዊ ለውጥ መትጋት እንደሚገባ ተናግረዋል።…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡-

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡- ሰላምን ማጽናት የጸጥታ ተቋማት ዋነኛ ተልዕኳቸው ነው የኢፌዴሪ የጸጥታ ተቋማት ዋነኛው ተልዕኮ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ማጽናት ነው፡፡ ይሄን በተመለከተ ከጸጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ሲደረግ የነበረው ውይይት ዛሬ ተጠቃልሏል፡፡ የኢትዮጵያ ብልጽግና እንዲሳካ ሰላምና ጸጥታ አስቻይ ሁኔታ ብቻ ሳይሆን ዋነኛው ግብዐትም ነው፡፡ ይሄን ለማስከበር ሕዝባችን በባህሉና በዕሴቱ ላይ ተመሥርቶ ከሚያከናውናቸው ተግባራት…

Read More

የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ።

የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሴቶች የልማት ኅብረት የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በኅብረቱ አደረጃጀት ተግባርና ዝርዝር ኃላፊነት ላይ ሰነድ ያቀረቡት የክልሉ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሪት ለምለም አምሳሉ፥ አደረጃጀቱን በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ገልጸዋል። ለሁለንተናዊ ልማት እና ማህበረሰብ…

Read More

አመራሩ ለፓርቲው ተልዕኮ መሳካት በላቀ ቁርጠኝነት ራሱን ማዘጋጀት አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አመራሩ ለፓርቲው ተልዕኮ መሳካት በላቀ ቁርጠኝነት ራሱን ማዘጋጀት አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ‎የ2017 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸምን መነሻ ያደረገ ክልላዊ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ ተካሄዷል። የአመራር ግምገማና ምዘናው በፓርቲው መርህ፣ ፓርቲው በረዥምና መካከለኛ ዘመን ማኒፌስቶ መሠረት ለህዝብ የተገባው ቃል አፈጻጸም እንዲሁም የተቋማት ተልዕኮ እና ውጤት መነሻ ያደረገ መኾኑ ተጠቁሟል።…

Read More