መንግስት የመኖሪያ ቤት ችግርን ለማቃለል ከግል አልሚዎች ጋር የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ ይቀጥላል
መንግስት የመኖሪያ ቤት ችግርን ለማቃለል ከግል አልሚዎች ጋር የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ ይቀጥላል መንግስት የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለማቃለል ከግል አልሚዎች ጋር የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ ለመቀጠል ቁርጠኛ መሆኑን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። ‘ሀቢታት ፎር ሂዩማኒቲ’ በኢትዮጵያ በመኖሪያ ቤት አቅርቦት ረገድ እያከናወነ ባለው ተግባር ዙሪያ የባለድርሻ አካላት ውይይት አካሒዷል። የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ሔለን ደበበ…
