የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙሉ ለሙሉ ወደ ተመደቡበት የተልዕኮ መስክ ይገባሉ

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙሉ ለሙሉ ወደ ተመደቡበት የተልዕኮ መስክ ይገባሉ የትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥሉት ዓመታት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙሉ በሙሉ ወደ ተመደቡበት የተልዕኮ መስክ ይገባሉ አለ፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጦሽኔ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካለፈው ዓመት ጀምሮ በተመደቡባቸው የአጠቃላይ የተግባር እና የምርምር መስኮች ገብተዋል፡፡ በተለያየ ደረጃ ቢሆንም ሁሉም የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት…

Read More

ከ56 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል – ክልሉ

ከ56 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል – ክልሉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮው ዓመት ከ56 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በዚሁ ዘርፍ የተሰማሩ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙ ገልፀዋል። በክልሉ የቅመማ ቅመም ሰብሎች በስፋት ከሚመረትባቸው አካባቢዎች አንዱ የሸካ ዞን ነው። በዞኑ የኪ…

Read More

የደመወዝ ማሻሻያውን ተከትሎ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ከመንግስት አመራር ተሰጥቷል

የደመወዝ ማሻሻያውን ተከትሎ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ከመንግስት አመራር ተሰጥቷል የደመወዝ ማሻሻያውን ተከትሎ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንዲወሰድ ከመንግስት አመራር መሰጠቱን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስታወቀ። ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ የሚደረግ መሆኑን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አድርገዋል። የደመወዝ ማሻሻያው ቋሚ…

Read More

የደመወዝ ማሻሻያው የመንግስት ሰራተኛውን የኑሮ ጫና ለማቃለል አይነተኛ ሚና ይኖረዋል

የደመወዝ ማሻሻያው የመንግስት ሰራተኛውን የኑሮ ጫና ለማቃለል አይነተኛ ሚና ይኖረዋል የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን የደመወዝ ማሻሻያው የመንግስት ሰራተኛውን የኑሮ ጫና ለማቃለል አይነተኛ ሚና ይኖረዋል አለ፡፡ የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ እንዳሉት፤ መንግስት የኑሮ ውድነቱ ቀጥተኛ ተጎጂ የሆኑ የመንግስት ሰራተኞችን የኢኮኖሚ ሁኔታ በማጤን የሠጠው ምላሽ ይደነቃል። መንግስት ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ለማድረግ ያቀደው የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ…

Read More

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ትግበራ ባመጣችው ለውጥ ፓኪስታን በዓለም መድረክ ስትራቴጂያዊ አጋሯ አድርጋ ትሰራለች፡- የሀገሪቱ ሴኔት መሪ ዩሱፍ ራዛ ጌላኒ

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ትግበራ ባመጣችው ለውጥ ፓኪስታን በዓለም መድረክ ስትራቴጂያዊ አጋሯ አድርጋ ትሰራለች፡- የሀገሪቱ ሴኔት መሪ ዩሱፍ ራዛ ጌላኒ ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ትግበራ ባመጣችው ለውጥ ፓኪስታን በዓለም መድረክ ስትራቴጂያዊ አጋሯ አድርጋ እንደምትሠራ የሀገሪቱ ሴኔት መሪ እና የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዩሱፍ ራዛ ጌላኒ ገለጹ። በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኢምባሲ ባሰናዳው መድረክ የፓኪስታን ሴኔት መሪ ዩሱፍ ራዛ ጌላኒ እንደገለጹት፤…

Read More

በማንኛውም የንግድ እቃ እና አገልግሎት ግብይት ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው ይታቀቡ

በማንኛውም የንግድ እቃ እና አገልግሎት ግብይት ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው ይታቀቡ_ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የንግድና ቀጠናዊ ሚኒስቴር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ከመስከረም ወር ጀምሮ ተግባራዊ ከሚደረገው የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው መግለጫ ሰጥተዋል። ሚኒስትሩ ከደመወዝ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ በማንኛውም የንግድ እቃ እና አገልግሎት ግብይት ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ…

Read More

የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ በተሻለ ትጋትና ቁርጠኝነት መስራት ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ በተሻለ ትጋትና ቁርጠኝነት መስራት ይገባል – አቶ አደም ፋራህ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ ሁሉም አመራርና አባላት በተሻለ ትጋት ሊሰሩ ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡…

Read More

መንግስት የቋሚ ደመወዝ ተከፋይ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ቁርጠኛ አቋም ይዟል – የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ

መንግስት የቋሚ ደመወዝ ተከፋይ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ቁርጠኛ አቋም ይዟል – የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ መንግስት የቋሚ ደመወዝ ተከፋይ ዜጎችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ቁርጠኛ አቋም ይዞ እየሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ገለፁ። ለመንግስት ሰራተኞች ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ የደመወዝ ማሻሻያ መደረጉም ተመላክቷል። የገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርምን ወደ ሙሉ ትግበራ ማስገባቱን ተከትሎ…

Read More

የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩትግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩትግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ ድጋፍ የተደረጉት የስነ ልኬት መሳሪያዎች ህገወጥ ንግድን ለመከላከል ያግዛልም ተብሏል። የኢትዮጵያ ስነ ልክ ኢንስቲትዩት ግምታቸው ከ300 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የስነ ልኬት መሳሪያዎችን ለክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ድጋፍ አድርጓል ። በኢንስቲትዩቱ የመሠረታዊ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ሙሉነህ የነዳጅ፣የጠረጴዛና የምድር ኪሎ…

Read More

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ የህዝብ የልማት ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መጠነ ሰፊ ተግባራት ተከናውኗል።

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ የህዝብ የልማት ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ መጠነ ሰፊ ተግባራት ተከናውኗል። አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፓርላማ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤት አባላት የክረምት ወራት የውክልና ስራዎች ማስጀመሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ አቶ ወንድሙ ኩርታ፥ በተጠናቀቀው የ2017…

Read More