የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡-

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡- “በቬይትናም የቶዮ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ በነበረን ጉብኝት እና ከኩባንያው ፕሬዝደንቱ ጋር በነበረን ውይይት የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎችን በሀገራችን ለማምረት ተስማምተን ነበር። ዛሬ በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ በነበረን ጉብኝት በፓርኩ ከፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጪያዎችን እያመረቱ በመመልከታችን ደስታ ተሰምቶናል። ማምረቻው በከፍተኛ ጥራት ከፍተኛ ምርት የማምረት አቅም የተላበሰና በዘመናዊ የማሽን ሥርዓት…

Read More

ወጣቶች የሀገራቸውን የወደፊት ዕጣ ፋንታ የማሳመር ሂደት ላይ ሊሳተፉ ይገባል ተባለ

ወጣቶች የሀገራቸውን የወደፊት ዕጣ ፋንታ የማሳመር ሂደት ላይ ሊሳተፉ ይገባል ተባለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ወጣቶች ሀገሪቱ ያለፈችባቸውን መንገዶች የማስተካከል ብቻ ሳይሆን መጪውን እጣ ፋንታዋን የማሳመር ሂደት ላይ ንቁ ተሳታፊ ሊሆኑ ይገባል አለ። ምክክር ኮሚሽኑ ‘የወጣቶች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር’ በሚል ርዕሰ ጉዳይ ከአማራ ክልል ወጣቶች ጋር የሚያካሂደውን ውይይት የመጀመሪያው ምዕራፍ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ…

Read More

በክልሉ ለ2018 ትምህርት ዘመን ከ1.2 ሚልዮን በላይ መፅሀፍት ታትመው ለተማሪዎች እንዲደርስ

በክልሉ ለ2018 ትምህርት ዘመን ከ1.2 ሚልዮን በላይ መፅሀፍት ታትመው ለተማሪዎች እንዲደርስ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የትምህርት ዘመን ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆን ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ ገልፀዋል። የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ የትምህርት ግብአቶችን ማሟላት ወሳኝ…

Read More

በቦንጋ ከተማ የተገነባው አረንጓዴ ፓርክ ለአግልግሎት ክፍት ሆነ

በቦንጋ ከተማ የተገነባው አረንጓዴ ፓርክ ለአግልግሎት ክፍት ሆነ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት አስተባባሪነት በቦንጋ ከተማ የተገነባው፥ የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት አካል የኾነው የአረንጓዴ ፓርክ ተመርቀው ለአግልግሎት ክፍት ሆኗል። በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የቅርብ ክትትል ተገንብቶ ለአግልግሎት የበቃው ፓርኩ በውስጡ መናፈሻ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ የካፌ አገልግሎት እንዲሁም በፓርኩ ዙሪያ ጌጠኛ የእግረኛ መንገድ እና የመኪና…

Read More

በክልሉ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 56.55% ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል ማለፋቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ

በክልሉ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 56.55% ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ክፍል ማለፋቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ ቢሮው በ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በክልሉ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ 36 ሺህ 683 ተማሪዎች 20 ሺህ 744 ተማሪዎች…

Read More

ለቡና ምርት፣ምርታማነትና ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ በልዩ ትኩረት መሥራት እንደሚያስፈልግ

ለቡና ምርት፣ምርታማነትና ጥራት መረጋገጥ ከቡና ዘር ዝግጅት ጀምሮ በልዩ ትኩረት መሥራት እንደሚያስፈልግ የክልሉ ቡና፣ሻይና፣ቅመማቅመም ባለስልጣን አመላከተ የክልሉ ቡና፣ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን በቡና ዘር አዘገጃጀት ላይ ለዞን፣ወረዳ፣ቀበሌ ባለሙያዎች እና ለቡና ዘር አዘጋጅ አርሶ አደሮች የተግባር ተኮር የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ነዉ። ስልጠናው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ቡና፣ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ከክልሉ ‎ግብርና ቢሮ የምግብ ሥርዓት…

Read More

በውጭ ሀገራት በሥራ ስምሪት

በውጭ ሀገራት በሥራ ስምሪት ለሚገኙና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሚቆጥቡ ዜጎች ተጨማሪ ፋይናንስ መቅረቡ ለበለጠ ትጋትና ውጤት የሚያነሳሳ ነው ፦ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በውጭ ሀገራት በሥራ ስምሪት ለሚገኙና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሚቆጥቡ ዜጎች ተጨማሪ ፋይናንስ መቅረቡ ለበለጠ ትጋትና ውጤት እንደሚያነሳሳ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የሥራ ዕድል ፈጠራን የማስፋት…

Read More

ለውጭ ገበያ ከቀረበ ዕጣን

ለውጭ ገበያ ከቀረበ ዕጣን ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የዕጣን ምርት ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል። የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽንና ማኅበራዊ ኃላፊነት ሥራ አመራር ሥራ አስኪያጅ ጋሻው አይችሉህም 2 ሺህ 505 ኩንታል ዕጣን ወደ ቻይና፣ ዱባይ፣ ግሪክ፣ ቱኒዝያና ቱርክ በመላክ ከ1 ሚሊየን…

Read More

ሪፖርታዥ

ግብርና ምርምር ለግብርናው ዘርፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ዘርፈ-ብዙ ነዉ። የግብርና ምርትና ምርታማነት ማነቆ መፍታት የሚችሉ ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ፣ውጤታማነታቸው የተረጋገጡትን በማባዛትና በማላመድ ረገድ አይነተኛ ሚና ይጫወታል። በዚህም የአከባቢን ሥነምህዳር ያገናዘቡ እምቅ አቅሞችን በመለየት ለግብርና ፖሊሲ አጋዥ ሊሆኑ የሚችሉ መሠረታዊ ዳሳሳ ጥናት ማድረግና ለግብርና ተቋም ገንቢ ምክረ ሀሳብ የማቅረብ ሥራዎችንም ይሰራል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት…

Read More

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ዐውደ ርዕዩ የአፍሪካ ቡና ኢንዱስትሪ እድገትን ለማጠናከር እና በዘርፉ ዓለም አቀፍ የንግድ ትስስርን መፍጠር እንደሚያስችል ተመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2024…

Read More