የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የዓሳ ምርታማነት በሶስት ዕጥፍ ማሳደግ አስችሏል – ግብርና ሚኒስቴር
የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የዓሳ ምርታማነት በሶስት ዕጥፍ ማሳደግ አስችሏል – ግብርና ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የዓሳ ምርታማነት በሶስት ዕጥፍ እንዲያድግ ማስቻሉን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አነሳሽነት በጥቅምት 2015 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ከተማ በይፋ የተጀመረው የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የኢትዮጵያን የምግብ ሉዓላዊነት የማረጋገጥ ግብ አልሟል። በመርሃ ግብሩም የእንስሳትና ዓሳ ሃብት፣…
