ኢትዮጵያን ለዜጎቿ ምቹ ማድረግ የሚያስችሉ አስደናቂ የልማት ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን አይተናል – ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን::

ኢትዮጵያን ለአሁኑም ይሁን ለቀጣዩ ትውልድ የተመቸች ሀገር ማድረግ የሚያስችሉ የልማትና ግንባታ ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን መመልከታቸውን ወደ ሀገር ቤት የገቡ ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን ተናገሩ። በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን ከታህሳስ 20 ቀን 2016 እስከ መስከረም 20 ቀን 2017 ዓ.ም በሶስት ዙር ወደ ሀገር ቤት እንዲመጡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል። የመጀመሪያው…

Read More

በክልሉ የተገኘዉን ሠላም ዘላቂነት የማጽናት ትልም!

ሠላም ለሁሉም ነገር መሠረት ነው፡፡ ወጥቶ ለመግባት፣አርሶ ለመብላት፣ወልዶ ለመሳም፣ተምሮ ለመጨረስ፣ተኝቶ ለመታከም በአጠቃላይ ለሰዉ ልጆች ብቻ ሳይሆን ህይወት ላለዉ ነገር ሁሉ ሰላም ወሳኝ መሣሪያ ነዉ።ሠላም በእጃችን ያለ ትልቅ ዉድ ሃብት ነዉ።የቀዬዉ ሰዉ ጧት ማልዶ ለጉዳዩ ሲወጣ“አቤቱ በሠላም አዉለኝ”የሚለዉ የሠላምን ዋጋ ጠንቅቆ ስለሚረዳ ነዉ። በሠላም ወጥቶ መመለስ ምኑን ያህል ጣፋጭ እንደሆነ ስለሚረዳ ነዉ።ሠላም የትም ያለ፣ከሌላ ቦታ የሚገኝ…

Read More

የማህበረሰቡን ጤና ለመጠበቅ የ15 ዓመት የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ ተዘጋጅቶ ወደ ተግባር ተገብቷል:-አቶ ኢብራሂም ተማም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የ2016 ግማሽ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነዉ። ጊዜውን የዋጀ ፍትሐዊነቱንና ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ ትኩረት የሚሰጠው ተግባር መሆኑም ተገልጿል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የጤና ተደራሽነትን ፣ጥራትንና ፍትሃዊነትን በሁሉም ደረጃ በማረጋገጥ የእናቶችንና የጨቅላ ህጻናትን ሞት ለመቀነስ ትኩረት በማድረግ ሲሰራ ቆይቷል። የዳውሮ…

Read More

በክልሉ የቪዲዮ ኮንፈረንስ አገልግሎት በቅርቡ እንደሚጀመር የክልሉ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታወቀ።

ዘመናዊ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎች በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከክልሉ መንግስት ጋር በትብብር የተገጠሙ መሆናቸውም ተገልጿል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የብዝሃ ማዕከላት አደረጃጀት ተዘርግቶ ተግባራዊ መደረግ ከጀመረ ሁለት ዓመታትን አስቆጥሯል ። በክልሉ አራት ብዝሃ ከተሞችና ሁለት ተደራሽ ከተሞች ተቋቁመው የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለማህበረሰቡ አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ የክልሉ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተስፋዬ…

Read More

“የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በሁሉም የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ውስጥ ያለው ባለሙያ ፈጣንና ምላሽ ሰጪ ሊሆን ይገባል” የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

“የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በሁሉም የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ውስጥ ያለው ባለሙያ ፈጣንና ምላሽ ሰጪ ሊሆን ይገባል” የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አመታዊ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት የጋራ ጉባኤ ዛሬ ተጀምሯል።በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መላው የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ባለፉት ስድስት ወራት የሃገሪቱ ዋና ዋና የልማት…

Read More

የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የተደራጀ የህዝብ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።

ሪፖርታዥ ያደጉ ሀገራት ለትምህርት ከፍተኛ የሆነ በጀት በመበጀት በቴክኖሎጂ የዳበሩ ዜጋ እና ተማሪዎች እንዲፈጠሩ በከፍተኛ መንገድ እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ ይህንኑ ዘርፍ ለመለዋጥ የት/ቤቶች መሠረተ ልማት የማሻሻል ሃገራዊ ንቅናቄ በመጀመር ሁሉም ት/ቤት መደገፍ እንዳለበት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ። እንደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች የትምህርት ቤት መስፈርትን የማያሟሉ በመሆናቸው ይህም የትምህርት…

Read More

በክልሉ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ ያለውን ሀብት በአግባቡ መጠቀም ያስፈልጋል

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና ካቢኔ አካላት ጋር በክልሉ የትምህርት ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ ሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ዉይይት አድርገዋል ። በውይይት መድረኩ በክልሉ በቀጣይ የትምህርት ስርዓቱን ማሻሻል እና ማጠናከር በሚቻልበት መንገድ ላይ በሰፊው ምክክር ተደርጓል። የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የክልሉን የትምህርት ስርዓቱን ውጤታማ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሴክቶሪያል ጉባዔ ተጠናቀቀ::

ቢሮው በሚዛን አማን ከተማ ሲያካሂድ የቆዬውን የ6 ወራት አፈፃፀምና የቀጣይ አቅጣጫዎች እንዲሁም ለተለያዩ የፋይናንስ ህግ ማዕቀፎች ዝግጅት ግብዓት ማሰባሰብ ላይ ያተኮረ ጉባዔ አጠናቋል። ጉባዔው በቆይታው የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት የአፈፃፀም ሪፓርት በስፋት የተወያየበት ሲሆን በሪፖርቱ በተለይም ሲንከባለል የመጣ የግብዓትና የጡረታ ዕዳ ለማስመለስ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ቢሆኑም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመላክቷል። የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት…

Read More

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቦንጋ ከተማ ልዩ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ለማስቀመጥ ቦንጋ ከተማ ገቡ::

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በቦንጋ ከተማ ልዩ የ2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ለማስቀመጥ ቦንጋ ከተማ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦንጋ ከተማ ሲደርሱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና ሌሎች የክልልና የካፋ ዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ማህበረሰብ ደማቅ አቀባበል ተደርጎባቸዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በክልሉ በሚኖራቸው ቆይታ በቦንጋ…

Read More

በአገሪቱ የሚገኘውን የገጠር መሬት ምዝገባና ቅየሳ ሥራ አንድ ወጥ ሆኖ በክልሎች እንዲፈጸም የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ እንዲኖር በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በረቂቅ አዋጅ ዙሪያ በታርጫ ከተማ ውይይት እየተደረገ ይገኛል። የኢፌዲሪ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 456/1997 ታውጆ ሥራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ጀምሮ 19 ዓመታትን አስቆጠሯል። በመሆኑም አገሪቱ ከደረሰችበት የዕድገት ደረጃ እንዲሁም የአርሶና አርብቶ አደሩ ገቢ እያደገ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ በመሬት ላይ ያላቸው የመጠቀም መብትን ማሻሻያ እንዲደረግ አስገዳጅ ሁኔታ ተፈጥሯል ተብሏል። የገጠር…

Read More