ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከዳውሮ ዞን ከተወጣጡ የማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ::
ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ እየተከናወነ ባለውና በቀጣይ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ነው ውይይት ያደረጉ። መንግስት ከሚሰራው የልማት ስራዎች ጎን ለጎን መላው የዞኑን ህዝብ በማስተባበር የዞኑን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ልሰራ እንደሚገባም አንስተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም ባለሀብቶችን በማስተባበርና ኢንቨስትመንትን በመጋበዝ ለወጣቶች የስራ እድል መፍጠር ትልቁ ተግባር ልሆን ይገባልም ብለዋል። በዞኑ ባለፉት አራትና አምስት የለውጥ አመታት በዞኑ እየተከናወኑ ያሉ…
