በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀውን ሞዴል የኦንላይን ፈተና እየወሰዱ መሆኑ ተገለጸ።

በቤንች ሸኮ ዞን የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ ሰፊ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የዞኑ ትምህርት መምሪያ ገለፀ። በዘንድሮው አመት ለመጀመሪያ ጊዜ በሚዛን ቴፒ ዩንቨርሲቲ እየተሰጠ ያለውን ኦንላይን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሙከራ ፈተና አሰጣጥ ሂደት የዩኒቨርስቲው የዞንና የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር አመራሮች በተገኙበት ጉብኝት ተካሂዷል። በጉብኝቱ ላይ የተገኙት የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

Read More

የ2016 ብሔራዊ የሳይበር ተሰጥኦ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ

የ2016 ዓ.ም ብሔራዊ የሳይበር ተሰጥኦ ውድድር ምዝገባ ከዛሬ ግንቦት 16 ጀምሮ እስከ ግንቦት 30 እንደሚካሄድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ። አስተዳደሩ የ2016 ብሔራዊ የሳይበር ልዩ ተሰጥኦ ውድድር ፕሮግራም ምዝገባን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሀን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሳይበር ልህቀት ማዕከል ዳይሬክተር ቢሻው በየነ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ አስተዳደሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት ታዳጊ ወጣቶችን በመመልመል…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ 278 ሚሊዮን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያሏቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ

በክልሉ 56.7 ሚሊዮን ችግኞች የሚተከልበት የአረንጓዴ አሻራ የበልግ ተከላ በይፋ ተጀምሯል ። የበልግ አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በጉራፈርዳ ወረዳ ሴጋ ቀበሌ ተገኝተው አስጀምረዋል ። በዚሁ የማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ላይ ባሰሙት ንግግር በ2016 ዓ.ም በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ በ3 ምዕራፎች እንደሚተከል አስታውቀዋል ። በክልሉ የሚተከለው…

Read More

የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ የሚኒስትሮች አስተባባሪ ኮሚቴ ሁለተኛ ስብሰባውን አካሄደ

የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ የሚኒስትሮች አስተባባሪ ኮሚቴ ሁለተኛ ስብሰባውን ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2016 ዓ.ም አካሂዷል። የስብሰባው ዓላማ ኢትዮጵያ በብሪክስ ስብስብ ውስጥ ያላትን ተሳትፎ መገምገም እና ቀጣይ ስራዎች ላይ አቅጣጫ ማስቀመጥ መሆኑም ተገልጿል። የኮሚቴው ሰብሳቢና የኢትዮጵያ የብሪክስ ብሔራዊ ተወካይ አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ፤ ኢትዮጵያ በብሪክስ እንቅስቃሴዎች ላይ የምታደርገው ንቁ እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጥቅሞች፣ ለሀገራዊ ልማት…

Read More

የአማራ ክልል ሰላምን ጠብቆ ማፅናት የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል – መርማሪ ቦርዱ::

የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ጠብቆ የማፅናት ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አስገነዘበ። ቦርዱ በባህርዳር ከተማ ተገኝቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፣ ከባህርዳርና ጎንደር የኮማንድ ፖስት ዕዝ ኃላፊዎች እንዲሁም በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ተጠርጥረው በማረሚያ ቤት ከሚገኙ ተጠርጣሪዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይት መድረኩ ላይ የመርማሪ ቦርዱ ሰብሳቢ አዝመራ አንዴሞ…

Read More

ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ጎበኙ::

በክልሉ ቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ በአንዲት ሴት ሞዴል አርሶአደር እየተከናወነ የሚገኝ የወተት ላሞች እርባታን በአቶ ማስረሻ በላቸዉ የተመራ ልዑክ ጎብኝተዋል። ወ/ሮ ሞሚና ጀማል በወረዳው ኩጃ ቀበሌ አዲስአለም መንደር በቤተሰብ ይዞታ ላይ የወተት ላሞችን እያረቡ እንደሚገኙ ተናግረዋል። በአረብ ሀገር ለስራ በመሄድ ሰርተው ያገኙትን ሀብት የወተት ላሞችን በመግዛት እርባታ መጀመራቸውን ወ/ሮ ሞሚና ተናግረዋል ። አስራ አንድ…

Read More

በ11 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የቦባ ቆጫ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቅቆ ተመረቀ።

ትምህርቤቱ በኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉሙሩክ ኮሚሽን በጋራ መገንባቱ ተገልጿል ። በክልሉ ካፋ ዞን ዋቻ ከተማ የተገነባው የቦባ ቆጫ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የገቢዎች ሚኒስትር ዴኤታና የጉምሩክ ኮሚሽን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተመርቋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባስተላለፉት መልዕክትም የትምህርት ተቋማት መሠረታዊ ችግሮች መጠነ ሰፊ በመሆናቸው ችግሮችን ለመፍታት ደረጃ…

Read More

fsaedf

የደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ባህሎች አካዳሚና ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በቦንጋ ከተማ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን በተሰሩ ጥናቶች ላይ ተጨማሪ ግብዓት የማሰባሰብ አውደ ጥናት ዛሬ አጠናቋል፡፡ በአውደ ጥናቱ ላይ በቋንቋዎችና በባህሎች ላይ ከአዲስ አበባ፣ ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲትና ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ታርጫ ካምፓስ ምሁራን የተሰሩ…

Read More

የታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጡን እንዲያጎለብት የሚያግዙ ድጋፎች እየተደረጉ እንደሚገኝ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገለጹ

የሆስፒታሉን ተግባር አፈጻጸም የሚገመግም የቦርድ አባላት የጋራ ውይይት ተካሂዷል። የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የቦርዱ ሰብሳቢ አቶ ዳዊት ገበየሁ በውይይቱ ላይ እንዳሉት ሆሲፒታሉ አገልግሎቱን እንዲያሳልጥ የሚያግዝ ድጋፍ በተገቢ ሁኔታ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል። ሆስፒታሉ ከሚሰጠው የአገልግሎት ስፋትና ከግብአት አቅርቦት አኳያ የሚስተዋሉ ማነቆዎችን ለመፍታት እየተሰራ እንደሚገኝም ዋና አስተዳዳሪው አስገንዝበዋል። የ9 ወራት የሥራ ሪፖርት ያቀረቡት የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ አቶ…

Read More

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ (EFPApp) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ በተገኙበት አስጀምሯ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፋት መልዕክት ይህ ስራ ለዜጎች መሰረታዊ አገልግሎት ለመስጠት ታልሞ የሚከናወነው የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አካል መሆኑን ጠቁመው የሁሉንም ዘርፎች ምሉዕ አቅም ለማሳካት በዲጂታል ኢትዮጵያ መደገፍ አለባቸው ብለዋል። ባለፉት ስድስት አመታት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከአናሎግ ወደ ዲጂታል ስርዓት መሸጋገሩን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የህዝብ ብዛት እየጨመረ ባለበት ከተማችን ንቁ የዜጎች…

Read More