የጋራ ዕሴቶችን በማጎልበት ክልላዊ አንድነትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ።
በቴፒ ከተማ ስካሄድ የነበረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ብሔረሰቦች ምክርቤት 2ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም በመገምገምና በቀጣይ የትኩረት መስኮች ላይ በመምከር ተጠናቋል። በጉባኤው የዘጠኝ ወራት ዝርዝር የተግባር አፈጻጸም በምክር ቤቱ ምክትል አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መለሰ ከበደ ቀርቧል። በዚህም ምክር ቤቱ በህገመንግስቱ በተሰጠው ስልጣን መሠረት በጋራ…
