በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚደንት ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የተመራው ልዑክ ቦንጋ ከተማ ገባ።
ልዑኩ በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ጎጀብ ከተማ ሲደርስ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉና የካፋ ዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርጎላቸዋል። ልዑካኑ በቆይታው የፈረንሳይ ፓሪስ 2024 ኦሎምፒክ ችቦ የማብራት ሰነ-ስርዓት በቦንጋ ከተማ በማካሄድ ለሲዳማ ብሄራዊ ክልል ርክክብ እንደሚደረግ ተጠቁሟል። በቦንጋ ከተማ ዛሬ ከሰዓት የፓናል ውይይት…
