ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በዩጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በዩጋንዳ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ጉብኝቱ እየተካሔደ ያለው በዩጋንዳ የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም እና የፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የመጀመሪያ ልጅ በሆኑት ጄኔራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት ነው፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ እና የልዑካን ቡድናቸው ዩጋንዳ ኢንቴቤ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በዩጋንዳ ምድር ኃይል ኮማንደር ሌተናል…

Read More

የአየር ንብረት ለውጥን ዓለም አቀፍ ተፅዕኖ ለመከላከልና ለመቋቋም የጋራ ጥረትና ትብብርን ማጠናከር እንደሚገባ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) ተናገሩ።

የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኦየስ ግሎባል ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ግሎባል ሲቲዝን ፕላስ 2024 የተሰኘው የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው በአየር ንብረት ለውጥ፣ በሰላምና ግጭት አፈታት እንዲሁም በሌሎች በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ዛሬና ነገ የሚካሄድ ይሆናል። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር)፤ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር የአየር ንብረት ለውጥ ዓለም አቀፍ ፈተና…

Read More

አባትና ልጁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች

አባትም ልጅም የአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች ናቸው። ፕሮፌሰር ባዬ ይማም (አባት) እና ፕሮፌሰር ቃለአብ ባዬ ይማም (ልጅ) ዩኒቨርሲቲው ያፈራቸው ምሁራን። ሁለቱም የከፍተኛ ትምህርት ህይወታቸውን በዚሁ አንጋፋው ዩኒቨርሲቲያችን ጀምረው በሞያቸው ዩኒቨርሲቲያችንን እያገለገሉና ተተኪ ምሁራንን እያፈሩ የሚገኙ ፕሮፌሰሮች ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል ዩኒቨርሲቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ። ፕሮፌሰር ባዬ ይማም 44 ዓመታትን እንዲሁም ፕሮፌሰር ቃለዓብ ባዬ ደግሞ 15…

Read More

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተወያዩ

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰቱ አደጋዎችን ለመከላከል በትብብር ለመስራት ተወያይተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ከአዘርባጃንን ልዑካን ቡድን ጋር በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚደርሱ ጉዳቶችን በዘላቂነት ለመከላከል ተቀራርበው መሰራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል። አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ቀዳሚ አጀንዳ አድርጋ እየሰራች እንደሆነ ገለጸው፤ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ…

Read More

የማሻ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ እስከ ሀምሌ 15/2016 አመተ ምህረት ተጠናቀው ርክክብ እንደሚደረግ የሸካ ዞን አስተዳደር ገለፀ

የዞን አስተዳደር ከክልል ጤና እና ኮንስትራክሽን ቢሮዎች ከተገኙ አካላት እንዲሁም ከሆስፒታሉ ኮንትራክተርና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሆስፒታሉ ያለበትን ደረጃ ገምግሟል። በቦታው ላይ የተገኙት የክልል ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አያለው አደሎ እንደገለፁት የማሻ ሆስፒታል ለብዙ አመታት በተለያዩ ምክንያቶች የዘገየ መሆኑን ጠቁመው በአጭር ግዜ ውስጥ ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንዲችል የክልሉ መንግስት በልዩ ትኩረት እየሰራ እንደሚገኝና…

Read More

ዉጤታማ ፐብሊክ ሰርቫንት መገንባት

ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ መዋቅር ማደራጀት እና ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ላይ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ፐብሊክ ሠርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። የሀገራችን ፐብሊክ ሠርቪስ መዋቅርና አደረጃጀት የረጅም ጊዜ ዕድሜ ያለው ነው።ይሁን እንጂ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን ያረጋገጠ እና የሲቪል ሠርቫንት አቅም ሊጎልብቱ የሚችሉ አደረጃጀቶች እና ፖሊሲዎች ተቀርጾ ሳይተገበሩ በርካታ ጊዜያትን አስቆጥሯል። የለውጡ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ በአቶ በላይ ተሰማ የተመራ የድጋፍና ሱፐርቪዥን ቡድን በሸካ ዞን ያደረገዉን የመስክ ምልከታ አስመልክቶ በቴፒ ከተማ ገምግሟል።

በዞኑ በአስራ አንድ ወራት የተከናወኑ የፓሪቲ ተግባራት አፈፃፀም ሪፖርት ለሱፐርቪዥን ቡድኑ ገለፃ ተደርጓል። በአንድራቻ ወረዳ በዮኪ ጭጭ እና ገማድሮ ቀበሌዎች በህዋስና መሠረታዊ ድርጅት የመረጃ አያያዝ ስርዓቱ የተሻለ መሆን ንዑሳን ኮሚቴዎችን ለይቶ ወደ ስራ ከማስገባት ከእዳ ወደ ምንዳ ስልጠና የተሠጠበት መንገድና ወደ መሬት ከማዉረድ አንፃር የተሠሩ ተግባራት አበርታች መሆናቸዉ ተገምግሟል። በሌማት ትሩፋት ስራዎች በተለይም በዶሮ እርባታ፣…

Read More

በዳውሮ ዞን ጠንካራ ፓርቲን ለመገንባት እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ የሱፐርቪዥን ቡድን ማጠቃለያ ግምገማ አካሂዷል።

በክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ና የሱፐርቪዥኑ መሪ የሆኑት በአቶ ነጋ አበራ የተመራው ልዕካን ቡድኑ በዞኑ ፓርቲና መንግሥት የተከናወኑ ተግባራትን፣ የታዩ ጥንካሬዎችን እና ክፍተቶችን እንዲሁም የተገኙ ምርጥ ልምዶችን በመለየት በቀጣይ ጊዜያት ይበልጥ እንዲከናወኑ የሚያስችሉ ተግባራት አፈፃፀም ገምግሟሉ፡፡ በድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ሂዴቱ የዞኑ ብልጽግና ፓርቲ ዓመታዊ ዕቅዱ በተቀመጠው ግብና አቅጣጫ ስለመፈፀሙ፣ ለፓርቲው እሴት…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና አለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ባለፉት አራት ተከታታይ ቀናት በጅማ ከተማ ያዘጋጀው የ3ኛ ዙር የሚዲያና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል።

በስልጠናው የማጠቃለያ መድረክ በቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ መመሪያ የሰጡት የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ምክትል ሀላፊ ክቡር አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ የብሔራዊነትን ትርክት አገራዊ አንድነትና ሕብረ ብሔራዊነትን በማስታረቅ ቅቡልነት ያለው አገረ መንግስት ግንባታ መፋጠን ወሳኝ አምድ በመሆኑ የሚዲያ የኮሚኒኬሽን ዘርፍ በትኩረት መስራት እንዳለበት ገልጸዋል፡፡ አሁን ባለንበት የታሪክ ምዕራፍ ውስጥ የትርክት የበላይነት ለመውሰድ በፉክክር…

Read More