ዩናይትድ ኪንግደም ለኢትዮጵያ የምታደርገውን የልማት ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች
የዓለም ባንክ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ዓመታዊ ስብስባ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄዷል። የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከስብስባው ጎን ለጎን ከዩናይትድ የልማት ሚኒስትር አኔሊስ ዶድስ ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያ የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸው ተገልጿል። አቶ አሕመድ ሽዴ ለልማት ሚኒስትሯ ስለ ማክሮ ኢኮኖሚ ትግበራ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት…
