የሌማት ትሩፋት የዜጎችን ሥርዓተ-ምግብ በማሻሻል የተረጋጋ የገበያ አቅርቦት መፍጠር አስችሏል – ግብርና ሚኒስቴር

የሌማት ትሩፋት የዜጎችን ሥርዓተ-ምግብ በማሻሻል የተረጋጋ የገበያ አቅርቦትና ፍላጎትን በመፍጠር ጉልህ ፋይዳ እያበረከተ እንደሚገኝ ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ኢትዮጵያም በተደጋጋሚ በሚያጋጥሟት የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት በርካታ ዜጎቿ ለችግር ይዳረጉ እንደነበር ይታወቃል። ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የተለያዩ ኢኒሼቲፎች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። ከዚህ ውስጥም የሌማት ትሩፋት መርኃ-ግብር አንዱ ሲሆን ዓላማውም የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥና ክብርን ማስጠበቅ ነው። መርኃ-ግብሩ…

Read More

ፓርቹጋል ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ በትብብር መስራት እንደምትፈልግ ገለጸች

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከፓርቹጋል የውጭ ጉዳይና የትብብር ሚኒስትር ኑኖ ሳምፓዮ ጋር ተወያየይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በፖርቹጋል መካከል በትምህርት ዘርፍ ያለው ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና በሌሎችም ዘርፎች የአካዳሚክ ትብብሮች በሚጠናከሩበትና አሁን ያለው ግንኙነትን በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውም ተጠቁሟል፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ሚኒስቴሩ የትምህርት ሙዚዬም እያቋቋመ በመሆኑ ፖርቹጋል በኢትዮጵያ…

Read More

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት

የመንግስት ተቋማትን የመጀመሪያ ሩብ አመት የ100 ቀናት የሪፎርምና ዋና ዋና የኢኮኖሚ ዕቅድ አፈጻጸም ዛሬ መገምገም ጀምረናል፡፡ በቆይታችንም በ100 ቀናት የትኩረት ማዕከል የሆኑ አበይት ተግባራት ላይ የተገኙ ዉጤቶችን እና የታዩ ክፍተቶችን ከተቋማቱ የስራ ኃላፊዎች ጋር በጋራ እናያለን፡፡ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት እንደተደረገበት አይዘነጋም፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር…

Read More

19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች ህዝቦች በዓል ቀን በድምቀት ማክበር እንዲቻል ባለድርሻ አካላት ልዩ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል፦ አፈጉባኤ ወንድሙ ኩርታ

“ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ቃል 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ቀን ባለድርሻ አካላት ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው አፈ ጉባኤ ወንድሙ ኩርታ አሳስበዋል ። “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ቃል 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ቀንን ምክንያት በማድረግ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሁለቱም ምክርቤቶች በተዘጋጀ መሪ…

Read More

“የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት በሚል መሪ ሀሳብ መነሻ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በየደረጃው ለሚገኙ ለክልላችን ብልጽግና ፓርቲ አመራር አካላት ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

የዚህ ስልጠና ዋናው አላማ አርቆ በማሰብና አልቆ በመስራት በሁሉም መስክ እመርታን ማስመዝገብ እንዲቻል አመራሩን በፓርቲያችን ህልምና ትልም ዙሪያ መግባባትን መፍጠር፤ የመፈፀም ብቃቱ የጎለበተ አመራር ለመፍጠር አቅም መገንባትና የአስተሳሰብና ተግባር አንድነትን ለማምጣት ታስቦ የተሰጠው ስልጠና በጥሩ መንፈስ ተጠናቋል። ከዚህ ስልጠና በኋላ አመራሩ ቁጭትና መነሳሳትን በመፍጠር አቅሞችን ወደ ውጤት ለመቀየር፣ በየደረጃው ለሚነሱ ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ ለመስጠትና ማህበረሰባዊ…

Read More

በኢኮኖሚ ፣በፖለቲካና በማህበራዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ጉድለቶችን በማረም የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ አመራሩ ቁርጠኛ ሆኖ ሊሰራ እንደሚገባ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ አሳሰቡ::

የካፋ ዞን ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ሥራዎችን አፈጻጸም በመገምገም የቀጠይ ትኩረት አቅጣጫ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይትና የምክክር መድረክ አካሂዷል። የካፋ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊው አቶ ታከለ ታምሩ ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል ፡፡ ከነዚህም መካከል የፓርቲ የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የአመራር እና የአባላት ሁኔታ፤ ከመንግስት ሥራዎች አኳያ የግብርና…

Read More

የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመቋቋም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል፦ አቶ ፋጂዮ ሳፒ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳዮች ቢሮ የምግብና ስርዓተ ምግብ ደህንነት ፕሮጀክት(BREFONS) የአየር ንብረት ለውጥን በፖሊሲዎች፣ እቅዶች እና ፕሮጀክቶች ውስጥ ለማካተት ለባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ የስልጠና መድረክ በሚዛን አማን አካሂዷል፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ መሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More