ቻይናን እየጎበኘ ያለው የኢትዮጵያ ልዑክ ከሀገሪቱ ኮሚኒስት ፓርቲ የኦርጋናይዜሽን ዲፓርትመንት ጋር የልምድ ልውውጥ ውይይት አደረገ

በቻይና ጉብኝት እያደረገ የሚገኘውና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የተመራው ልዑክ ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ የኦርጋናይዜሽን ዲፓርትመንት ጋር የልምድ ልውውጥ ውይይት አድርጓል። አቶ አደም ፋራህ በልምድ ልውውጡ፥ ብልጽግና አዲስ ፓርቲ ቢሆንም በመላ ሀገሪቱ መዋቅር ዘርግቶ የተደራጀ ስራ ለመስራትና የአባላቱን አቅም…

Read More

በቦንጋ ማዕከል “የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ ዕድገት “!በሚል መሪ ሀሳብ እየሰለጠኑ የሚገኙ የ3ኛው ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በቦንጋ ከተማ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።

የ3ኛው ዙር ሰልጣኞች በካፋ ቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙትን የኮሪደር ልማት ፤ብሔራዊ የቡና ሙዚየም እና የወጣቶች ክላስተር ማዕከላትን እንድሁም የተለያዩ የልማት ስራዎችን በቡድን ተከፋፍሎ ጉብኝት እያካሄዱ ይገኛል። የመስክ ምልከታዉ ሠልጣኞች ከንድፈ ሀሳብ ባሻገር የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በማምጣት ከተሞክሮና ከልምድ እርስ በርስ እንዲማማሩ የሚያስችል ነው ተብሏል። የከተማ ኮሪደር ልማት ሥራና ተያያዥ ጉዳዮችን አጠቃላይ እንቅስቃሴ በተመለከተ የቦንጋ ከተማ…

Read More

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ቤይጂንግ (ቻይና) ገባ

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራው የልኡካን ቡድን ቤይጂንግ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ ሲደርስ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው አቀባበል አድርገውለታል። ልዑካን ቡድኑ የፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን በቆይታውም የሁለትዮሽ ውይይቶች፣ የተሞክሮ ልውውጦች እና የመስክ ጉብኝቶች በተለይም የወደፊት…

Read More

3ተኛ ዙር ሰልጣኝ አመራሮች የጀሙ ማዕከል የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት እያደረጉ ይገኛል

በምዕራብ ኦሞ ዞን የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የጀሙ የስልጠና ማዕከል ስልጠኞች የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጉብኝት እያካሄዱ ይገኛል። የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት’በሚል መሪ ሀሳብ እየተሰጠ በሚገኘው ሦስተኛ ዙር ሀገራዊ ስልጠና በምዕራብ ኦሞ ዞን በጀሙ ማዕከል እና በማጂ ማዕከል እየተደረገ ይገኛል። የመስክ ምልከታዉ ሠልጣኞች ከንድፈ ሀሳብ ባሻገር ከተግባር ተሞክሮና ከልምድ መማማር የሚያስችል እና ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትንና እህትማማችነትን ለማጠናከር…

Read More

በቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት እና የመረጃ አያያዝ ጥራት ላይ ልዩ ትኩረት በመስጠት መስራት ይገባል። አቶ ኢብራሂም ተማም

የብልህ ጅምር(RISE) በወጣቶችና አፍላ ወጣቶች የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት አፈጻጸም ግምገማ ተደርጓል። የብልህ ጅማሮ (RISE) ከ15_19 የዕድሜ ክልል ውስጥ ሆነው ያሉ ያገቡ የወጣቶችና የአፍላ ሴት ወጣቶችን ስነ ልቦና፣ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ለመቅረፍ የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ በክልሉ ፕሮግራሙ በተመረጡ ወረዳዎች ሲሰራ ቆይቷል። በዚህ የፕሮግራሙ የአፈጻጸም ግምገማ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ…

Read More

ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ከዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸው ባሻገር

ኢትዮጵያ በደቡብ ምስራቅ እስያ ከምትገኘውና የቅይጥ ኢኮኖሚ ባለቤት ከሆነችው ማሌዢያ ጋር ዲፕሎማሲያ ግንኙነቷን የጀመረችው በአውሮፓውያኑ 2003 ነው። በዚሁ አመት ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ዋና ከተማ ኳላላምፑር ቆንፅላ ጽሕፈት ቤቷን በመክፈት የሁለትዮሽ ግንኙነቱን በዲፕሎማሲ አጠናክረዋለች። ቆንፅላ ጽሕፈት ቤቱም በሀገራቱ መካከል ያለውን የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማሳደግ ስራዎችን በመስራቱ ብዙ የማሌዢያ ኩባንያዎች በእርሻና በማዕድን ዘርፍ ተሰማርተው ይገኛሉ። ማሌዢያ ቅይጥ ኢኮኖሚ…

Read More

በክልሉ የአርሶ አደር ማሣ ላይ ት/ቤት (FFS)ተቋማዊ ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄደ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኤስ ኤን ቪ ፕሮጀክት የአርሶ አደር ማሣ ላይ ት/ቤት (FFS)ተቋማዊ ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ፡፡ በመድረኩ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ምዕራብ ክልል ምን ምን ስራዎችን እንደሚሰራ በኢትዮጵያ የሆር ላይፍ ፕሮጀክት ማነጀር በሜኑ ኪዘር እና በደቡብ ምዕራብ አካባቢ ስራ አስኪያጅ ወ/ሪት ዓለም ፀሀይ ገነት ስለፕሮጀክቱ አጠቃላይ ገለፃ ቀርቦ ውይይት…

Read More

የኢትዮጵያ ፍላጎት ብሔራዊ ጥቅሞቿን ባስጠበቀ ሁኔታ ከሁሉም ጋር ተባብሮ መልማት እና ማደግ ነው -ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ

የኢትዮጵያ ፍላጎት ብሔራዊ ጥቅሞቿን እና ፍላጎቶቿን መሰረት በማድረግ ከሁሉም ጋር ተባብሮ መልማት እና ማደግ መሆኑን ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ገለጹ። 16ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ በሩሲያ ካዛን ከተማ ተካሂዷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ጋር በመሆን በጉባዔው ላይ ተሳትፈዋል። የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ኢትዮጵያ በጉባዔው የነበራትን ተሳትፎ አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)…

Read More

የወባ ወረርሽኝ በቀጣዮቹ ወራት ልጠናከር ስለሚችል ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ልያደርግ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ፥ ክልላዊ የወባ ወረርሽኝ መቆጣጠር ግብረኃይል በክልሉ እየተከናወነ ያለውን የወባ ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ተግባራት ያለበትን ደረጃ በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። የወባ ወረርሽኝ የክልሉን ህዝብ hማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጫና በመፍጠር እየተፈታተነ እንደሚገኝ የገለጹት የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ ወረርሽኙ በማህበረሰቡ ላይ እያስከተለ ያለውን ዘርፈብዙ ጫና ለመቋቋም የባለድርሻ አካላት ቅንጅት መጠናከር…

Read More