የአዲስ አበባ የለውጥ ጉዞ አስደንቆኛል- ዌላርስ ጋሳማጌራ
አዲስ አበባ በአስደናቂ የለውጥ ጉዞ ላይ እንደምትገኝ መመልከታቸውን የሩዋንዳ አርበኞች ግንባር ፓርቲ ዋና ጸሃፊ ዌላርስ ጋሳማጌራ ገለጹ። የሩዋንዳ አርበኞች ግንባር ፓርቲ ዋና ጸሃፊ ዌላርስ ጋሳማጌራ የአንድነት ፓርክን ጎብኝተዋል። ብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ” ከቃል እስከ ባህል ” በሚል መሪ ሃሳብ ከጥር 23 እስከ 25 በአዲስ አበባ ያካሄዳል። በጉባኤ ላይ ለመታደም አዲስ አበባ ከገቡ የውጭ…
