የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት አፈር እንዳይሸረሽርና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለፀ

” የአፈር ሀብታችን ለብልጽግናችን” በሚል መሪ ቃል ከጥር 22 /2017ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 45 ቀናት የሚደረገው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ማስጀመሪያ መርሃግብር በሸካ ዞን የኪ ወረዳ ዝንኪ ቀበሌ ተካሂዷል። በማስጀመሪያ መርሃግብሩ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቡና ሻይ ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ ከጁአብ እንደገለጹት የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ስራው እንደ…

Read More

የአየር ወለድ ትምህርት ቤት የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር አባላትን በአየር ወለድነት አሰልጥኖ አስመረቀ

በኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ የአየር ወለድ ትምህርት ቤት የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር ሠልጣኞችን በአየር ወለድነት አሰልጥኖ አስመርቋል። የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ በመገኘት ለተመራቂ የልዩ ሀይል ፀረ-ሽብር አባላት የአየር ወለድ ልዩ ምልክት የሆነውን የደረት ክንፍ አልብሰዋል። የአየር ወለድ ስልጠና የወሰዱት የክፍሉ አባላት ቀደም ብለው እጅግ ፈታኝና ውስብስብ የሆነ…

Read More

በሰሜን ቤንች ወረዳ በወረዳው የዘንድሮው የ2017 ዓ/ም የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ስራ ጌንጃ ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል

በሰሜን ቤንች ወረዳ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ 2966.25 ሄክታር መሬት እንደሚለማ ተገለፀ በይፋ ማስጀመሪያ ስነስርዓቱ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የሰሜን ቤንች ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ስንታየሁ በፍቃዱ ሠውና ተፈጥሮ ተቻችለው እና ተከባብረው መኖር ከቻሉም በጠራራ ጸሀይ ዝናብ ይመጣል ሲሉም ተናግረዋል። የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ቀድሞ ተግባራዊ ሲደረግ የነበረ እና ቀጣይነት ያለው የአፈርና ውሃ ጥበቃን በማሳደግ የአፈር…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ሰላምን ለማጽናትና ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

ብልጽግና ፓርቲ ከምንም በላይ ሰላምን ለማጽናትና ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የፓርቲው አመራሮች ገለጹ። ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት፣ ሀገራዊ የልማትና የብልጽግና እቅዶች ለማሳካትም የተጀመሩ ሁለንተናዊ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል። በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አለማየሁ ባውዲ፤ ፓርቲያችን ከምንም በላይ ሰላምን ያስቀድማል ለልማት ደግሞ ሌት ተቀን ይተጋል ብለዋል። በዚህም ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን ጠቅሰው፤…

Read More

ነገ በክልላችን የሚጀመረዉ የተቀናጀ የተፋስሰ ልማት ሥራ ህብረሰቡ በንቃት አንዲሳተፍ አቶ ማስረሻ በላቸዉ ጥሪ አቀረቡ

የ2017 የማህበረሰብ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት በክልላችን “የአፈር ሀብታችን ለብልጽግናችን”በሚል መሪ ቃል በጥር 22/2017 ዓ.ም ይጀመራል ያሉት የክልላችን ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ የተፈጥሮ ሀብት መመናመን እና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። የዘንድሮው 2017 ዓ.ም የተቀናጀ የማህበረሰብ ተፋሰስ ልማት የተፈጥሮ ሀብት የመሬት ፣ የውሃና የሰው ሀብታችንን መጠበቅ ፣ ማልማትና…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ሰላምን ለማጽናትና ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

ብልጽግና ፓርቲ ከምንም በላይ ሰላምን ለማጽናትና ልማትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የፓርቲው አመራሮች ገለጹ። ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት፣ ሀገራዊ የልማትና የብልጽግና እቅዶች ለማሳካትም የተጀመሩ ሁለንተናዊ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አለማየሁ ባውዲ፤ ፓርቲያችን ከምንም በላይ ሰላምን ያስቀድማል ለልማት ደግሞ ሌት ተቀን ይተጋል ብለዋል። በዚህም ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን ጠቅሰው፤…

Read More

በኢትዮጵያ ለውጡን ተከትሎ የዳበረ የፖለቲካ ባህልና ሰፊ ምህዳር ተፈጥሯል – የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ

በኢትዮጵያ ለውጡን ተከትሎ የዳበረ የፖለቲካ ባህልና ሰፊ ምህዳር ለመፍጠር የተደረገው ጥረት አበረታች መሆኑን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሰለሞን አየለ ገለጹ። በ2010 ዓ.ም የተመሰረተው የጋራ ምክር ቤቱ ፓርቲዎች በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በኢትዮጵያ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ በፖለቲካና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደት ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በተመለከተ ኢዜአ የኢትዮጵያ…

Read More

የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ እና የገቢዎች ቢሮ የተርን ኦቨር ታክስና የቴምበር ቀረጥ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ እና የገቢዎች ቢሮ የተርን ኦቨር ታክስና የቴምበር ቀረጥ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከክልሉ ምክር ቤት ባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ የውይይት መድረክ በታርጫ ከተማ ተደርጓል። የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአስተዳደር ሰራተኞች ደንብና የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የተርን ኦቨር ታክስና የቴምበር ቀረጥ ረቂቅ አዋጅ ሰነድ ለባለድርሻ…

Read More

ኢትዮጵያ ጫናዎቹን ወደ ዕድል በመቀየር የሕዳሴ ግድብን አሁን ላለበት ደረጃ አብቅታለች፦ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ

ኢትዮጵያ ጫናዎቹን ወደ ዕድል በመቀየር ታላቁ ሕዳሴ ግድብን አሁን ላለበት ደረጃ አብቅታለች ሲሉ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ ገልጸዋል። የድንበርና ድንበር ተሻጋሪ ሐብት ጉዳዮች ተመራማሪ በዘርፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ በዛሬው የኢቲቪ አዲስ ቀን “የሀገር ጉዳይ” መሰናዶ ላይ ሀሳባቸውን አጋርተዋል። የግድቡ ግንባታ ከመጀመሩ በፊትም ሆነ ከተጀመረ በኋላ ከጎረቤት ሀገራትና…

Read More

የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ “ኢትዮጵያ አፍሪካዊት የብልፅግና ተምሳሌት” እንድትሆን ሀገራዊ ራዕይ ሰንቆ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

ድቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ በአንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርትና፣ በስነ ህዝብ መሰረታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለክልል ተቋመት የልማት ዕቅድ ዳይሬክቶሬቶችና ለ6ቱ ዞን መምሪያ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ስልጠና ሰጥቷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ምክትል ሃላፊና የማክሮ ኢኮኖሚ ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግብረ መልስ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ሰለሞን በቀለ ቢሮው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገትን…

Read More