ቆይታ ከእኛ ጋር ዝግጅት !✍️         xxxxxxxxxxxxxxxxx

በታርጫ ከተማ ተደብቀው ለዘመናት ጓዳ የቆዩ እምቅ ሀብቶች በለውጡ መንግሰት ብልጽግና ፓርቲ መሪነት ወደ ሜዳ ወጥተው ጥቅም ላይ መዋል ጀምረዋል። ታርጫ ከተማ በ1993 ዓ.ም የዳውሮ ዞን ዋና ከተማ በመሆን ተመስርታለች። ከተማዋ አንድ ቀበሌ ብቻ ይዛ የተቋቋመች ሲትሆን አሁን 2 የከተማና 5 የገጠር ቀበሌያትን አጠቃላይ 7ቀበሌዎችን ያቀፈች ናት። ከተማዋ ሲትመሰረት ወደ 15ሺ የህዝብ ብዛት የነበረው ሲሆን…

Read More

በግማሽ ዓመቱ የተመዘገቡ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መስራት ያስፈልጋል፡፡ የክልሉ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2017 ግማሽ ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ የዕቅድ አፈጻጸም የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት እና የማዘጋጃ ቤት ስራ አስኪያጆች በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ተገምግሟል። በግምገማው ላይ ባለፉት 6 ወራት በክልላችን በተሰሩ የልማት ስራዎች ተከናውነው የተሻሉ አፈጻጸሞች መኖራቸውን ያህል ትኩረት የሚሹና በቀጣይ የሚሰሩ ጉዳዮች መኖራቸውን የመድረኩ ተሳታፊ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ተናግረዋል ። በመድረኩ…

Read More

hhhj

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2017 ዓም የስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ከመንግስት የአስፈጻሚ ተቋማት ጋር እየገመገመ ነው። በግምገማው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፣ የክልሉ አስተባባሪ አካላት፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞን፣የወረዳና የከተማ አስተዳድር አስተባባሪዎች በተገኙበት ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2017 የስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸምን ሪፖርት እያቀረቡ ያሉት…

Read More

ለኢትዮጵያ ዘላቂ የሰላም ግንባታ የግሉ ዘርፍ ሚና ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

ለኢትዮጵያ ዘላቂ የሰላም ግንባታ የግሉ ዘርፍ ሚና ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ የሰላም ሚኒስትር መሃመድ እድሪስ፣ የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሰብስብ አባፊራን ጨምሮ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ የግሉ ዘርፍ ተወካዮች ተገኝተዋል። አቶ መሃመድ ኢድሪስ÷ሀገር እንዲገነባና በሕዝቦች…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ12 ቢሊየን ብር በላይ በጀት 471 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ እየተሰራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ

የመንገድ መሠረተ ልማቶቹ በተለያዩ ምክንያቶች የዘገዩ ቢሆንም በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቅ ክትትል እየተደረገ መሆኑንም የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ገልጿል። በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የሚዛን አካባቢ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች ማኔጅመንት ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ጥላዬ ንጋቱ እንደገለፁት፤ አስተዳደሩ የመንገዶችን ጥራትና የኮንስትራክሽን ሂደትን በቅርቡ ለመከታተል ጽህፈት ቤቶችን በተመረጡ አካባቢዎች ከፍቶ እየሰራ ይገኛል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን…

Read More

ኔዘርላንድስ ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች

ኢትዮጵያ ከስደትና ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ እያከናወነች ያለችውን ጥረት ኔዘርላንድሽ እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የፍትሕና ደህነነት ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዳይሬክተር ሮብ ቫን ባህሆቨን ገለጹ። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት በዋና ዳይሬክተሩ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሯ በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያ ስደትና ከስደት ተመላሾች ጋር በተያያዘ እያከናወነች ያለችውን ተግባር በሚመለከትና በቀጣይ ከኔዘርላንድስ ጋር…

Read More

በዘንድሮው የበልግ አዝመራ 12 ሚልዮን የእንሰት ችግኝ ለመትከል እየተሰራ መሆኑን በሸካ ዞን የአንድራቻ ወረዳ ግብርና ደን አከባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ፅ/ቤት አስታወቀ ።

አሁን ላይ ከእንሰት ተክል አስተዋፅኦዎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ ምክንያት በዘርፉ ጥናትና ምርምሮች እየተከናወኑ መሆናቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ። በዚህም እንሰት ለምግብነትና ለተለያዩ የቤት ቁሳቁስ ሆኖ ከመዋል አልፎ ተረፈ ምርቱ በፋብሪካ ውስጥ ገቢቶ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸው የቅርብ ጊዜ ትውስታ በመሆኑ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ተስጥቶ እየተሰራ ይገኛል። የአንድራቻ ወረዳ እርሻ፣ደን፣አከባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ፅ/ቤት በበጀት ዓመቱ…

Read More

የብሔራዊነት ገዥ ትርክትና ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር ይሰራል – የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች

የብሔራዊነት ገዥ ትርክት የመፍጠርና የሕዝቦች ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር የተጀመሩ ሥራዎችን በትጋት እንደሚያስቀጥሉ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡ ብልፅግና ፓርቲ ከጥር 23-25/2017 ዓ.ም ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ባወጣው የአቋም መግለጫ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር እና የሀገረ መንግሥት ግንባታ እንዲሳካ ነጣጣይ ትርክቶች ተሸንፈው አስተሣሣሪ ትርክቶች የበላይነት ማግኘት እንዳለባቸው ገልጿል፡፡ የብሔራዊነት ገዥ ትርክት በልሂቃን እና በሕዝቡ ዘንድ…

Read More

በመፍጠንና በመፍጠር እሳቤዎች ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከወትሮው በተለየ መልኩ መትጋት ያስፈልጋል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2017 ዓ.ም የስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከዘርፉ አመራሮች ጋር አካሂዷል። በመድረኩ ባለፉት ወራት በፓርቲው የእሳቤዎች ቅኝት የተከናወኑት ተግባራት የነበሩ ጥንካሬዎች የተፈተሹበት ፣እጥረቶችን ነቅሶ በመለየት ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዷል። በፓርቲው እሳቤዎችና መርህ ላይ የተቃኘ ለሁለንተናዊ የብልፅግናን ጉዞ ስኬት መሰረት የሚጥሉ ተግባራት መከናወናቸው ተገልጿል። በዚህም ጠንካራ ፓርቲ፣ ጠንካራ…

Read More

ትብብርን በማጠናከር የሚገኙ እድሎችን ወደ ሀብትነት በመቀየር የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

በዲጂታል ዘርፉ ትብብርን በማጠናከር የሚገኙ እድሎችን ወደ ሀገር ሀብትነት በመቀየር የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከህንድ ኤስ ኤ ኤ አር ሲ ማስትስ ቴክ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ጋር በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ በደመና ማስላት አገልግሎቶች፣ በሶፍትዌር ቴክኖሎጂና በፈጠራ ውስጥ የልህቀት ኢንተርፕራይዞች ግንባታ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን…

Read More