ቆይታ ከእኛ ጋር ዝግጅት !✍️ xxxxxxxxxxxxxxxxx
በታርጫ ከተማ ተደብቀው ለዘመናት ጓዳ የቆዩ እምቅ ሀብቶች በለውጡ መንግሰት ብልጽግና ፓርቲ መሪነት ወደ ሜዳ ወጥተው ጥቅም ላይ መዋል ጀምረዋል። ታርጫ ከተማ በ1993 ዓ.ም የዳውሮ ዞን ዋና ከተማ በመሆን ተመስርታለች። ከተማዋ አንድ ቀበሌ ብቻ ይዛ የተቋቋመች ሲትሆን አሁን 2 የከተማና 5 የገጠር ቀበሌያትን አጠቃላይ 7ቀበሌዎችን ያቀፈች ናት። ከተማዋ ሲትመሰረት ወደ 15ሺ የህዝብ ብዛት የነበረው ሲሆን…
