በማህበር ተደራጅተው በከብት እርባታ ላይ የተሰማሩ ውጤታማ ሥራ እየሠሩ መሆኑ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን በታርጫ ከተማ አስተዳደር በለማት ትሩፋት የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነ የከተማው ከንቲባ የሆኑት አቶ ዳዊት ወንድሙ ገልጸዋል ። የለማት ትሩፋት የስነ ምግብ ስርዓትን ከማሻሻልና ከማጠናከር አልፎ የስራ ዕድልን በመፍጠር ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የገለጹት የከተማው ከንቲባ ከነዚህም በዶሮ እና እንስሳት እርባታ፣ በጓሮ አትክልትና በበጋ መስኖ የለማ በቆሎና እየለማ ያለው ስንዴ ልማትን ለአብነት አንስተዋል ። በማህበር…

Read More

ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላምና ደህንነት ኮንፍረንስ እየተካሄደ ይገኛል

ኮንፈረንሱ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የስነ-ህዝብ ልማት ፈንድ ጋር በመተባበር “ወጣት የሰላም ባለቤት” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የሰላም ሚኒስትር አቶ መሀመድ እድሪስ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ፣ በተባበሩት መንግስታት የስነ ህዝብ…

Read More

የአመራር የአስተሳሰብ አንድነትን በማጠናከር የተግባር ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2017 ግማሽ ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ የእቅድ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። በመድረኩ የአስፈጻሚ አካላት እና የፓርቲ ተግባር አፈጻጸም በጋራ እየተገመገመ የሚገኝ ሲሆን ይህም አሰራር ተግባራዊ መድረጉ በተግባር አፈጻጸም ወቅት የሚገጥሙ ችግሮችን በቅንጅት ለመፍታት እንደሚረዳ ተገልጿል። በዚህ የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በክልሉ አዳጊ ልማት ለማምጣት ያለመና ከአስር ዓመቱ የልማት እቅድ የተቀዳ…

Read More

ግብር ከፋዮች ባርኮድ (QR-Code) ያለበትን ደረሠኝ በማሳተም ወደ ተግባር መግባት እንዳለባቸወ ተገለጸ

ከየካቲት 02/2017 ዓም ጀምሮ ነባሩ የእጅ በእጅ ደረሠኝ ጥቅም ላይ ማዋል አስተዳደራዊና ህጋዊ ተጠያቂነት የሚያስከትል እንደሆነ ግብር ከፋዩ ተገንዝቦ አዲሱን ባርኮድ ደረሠኝ እንዲያሳትም ተጠቁሟል። አቶ ወንዱ ታደሰ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ የቢሮው ምክትል ኃላፊና የደንበኞች አገልግሎት የግብር አወሳሰንና አሰባሰብ ዘርፍ ኃላፊ እንዳሉት ግብር ከፉዩ አሁን ላይ አገልግሎት እየሠጠ ያለውን የማንዋል ደረሠኝ ከየካቲት 02/2017…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የብልፅግና ኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን አባላት ዝርዝር:-

1. ዶክተር ደስታ ተስፋው – ዋና ኮሚሽነር: 2. ⁠አቶ ያሲን ሀቢብ – ምክትል ዋና ኮሚሽነር: 3. ⁠አቶ ሀብታሙ ሲሳይ – ፀሐፊ: 4. ⁠አቶ አብዱልሃኪም አብዱልመሊክ – አባል: 5. ⁠አቶ ሀፍታይ ገ/እግዚአብሄር – አባል: 6. ⁠አቶ ቢንያም መንገሻ – አባል: 7. ⁠ወ/ሮ ሮዛ ቢያ – አባል: 8. ⁠አቶ ጀማል ከድር – አባል: 9. አቶ እሱባለው መሠለ…

Read More

17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማሕበረሰቡ ተቀላቀሉ

17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች በተሃድሶ ሥልጠና ሒደት አልፈው ወደ ማሕበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እንደገለጹት÷ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማሕበረሰቡ የመቀላቀልና መልሶ የማቋቋም ሥራ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ ነው፡፡ በጉዳዩ ላይ ከትግራይ፣ አማራ፣ ኦሮሚያና አፋር ክልሎች ጋር በቅንጅት መሰራቱን ጠቁመው÷ ይህም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል፡፡ በተለይም ተቋማዊ የመፈጸም አቅምን በማጎልበት…

Read More

የጽልቢ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸሙ 90 ከመቶ መድረሱ ተገለጸ።

በኮንታ ዞን ኮይሻ ወረዳ በመገንባት ላይ ያለው የጽልቢ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ፊዚካል ስራው 90 ከመቶ ደርሷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስኖ ተቋማት ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ በክልሉ ያሉ አርሶአደሮችን በግብርና ልማት ስራዎች ምርታማ ለማድረግ የአነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን እውን በማድረግ እየሰራ ነው ። በክልሉ በዘላቂ ልማት ግቦች በጀት ድጋፍ እየተገነቡ ከሚገኙ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶችመካከል…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የአቋም መግለጫ

ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ሐሳብ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት የብልፅግና ዐሻራ ደምቆ በሚታይባት፣ ከተመሠረተች መቶ ሃምሳ ዓመት በኋላ ዳግም እንደገና እየተሠራችና እየፈካች በምትገኘው፣ የፓርቲያችን የሐሳብና የምናብ ኃይል በተጨባጭ ተግባር በተገለጠባት፣ በመሪዎቿ ድንቅ ትጋት ዘመናዊ ካባ በተጎናጸፈችው ውቧ መዲናችን አዲስ አበባ፣ የነዋሪዎቿን ትብብርና ርብርብ…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤው ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልልን ወክለው የተመረጡ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚና ምክር አባላት፦

ክልሉን በመወከል ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚና ምክር ቤት አባላት 1ኛ. ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ 2ኛ. አቶ ማስረሻ በላቸዉ የምክር ቤት አባላት 1ኛ. አቶ ፍቅሬ አማን 2ኛ. አቶ አልማዉ ዘዉዴ 3ኛ. አቶ ፋጂዮ ሳፒ 4ኛ.አቶ ነጋ አበራ 5ኛ.አቶ በላይ ተሰማ 6ኛ.ወ/ሮ ሄለን ደበበ 7ኛ. ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ 8ኛ.ኢ/ር በየነ በላቸዉ 9ኛ.ወ/ሮ ገነት መኩሪያ 10ኛ. አቶ ሀብታሙ ካፍቲን…

Read More

የመምህራን አቅም ግንባታ ጊዜ የማይሰጥ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የትምህርት ቢሮ ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ በተገኘው የበጀት ድጋፍ በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ፕሮግራም (CPD) ላይ ለባለሙያዎችና ለመምህራን በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ። በስልጠናው መግቢያ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ም/ኃላፊና የመ/ራን ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ማርቆስ ቡልቻ የስልጠናው ዓላማ በመ/ራን ልማት ላይ የሚታየውን ማነቆዎች በመለየት መ/ራንን በይዘት፣ በስነ ዘዴና በሌሎች…

Read More