ለአመታት ተቋርጦ የነበረው የዲሪ ማሻ አስፋልት መንገድ ስራ እንደገና ሊጀመር ነው ።

ለአመታት የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ የሰነበተው የዲሪ_ማሻ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ እንደገና ወደ ስራ የማስገባት ስነስርዓት በካፋ ዞን ጊንቦ ወረዳ ይደረጋል። ይህንን ስነ _ስርዓት ለማስጀመር የኢፌዴሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ እና የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለማየሁ አየለ የተገኙ ሲሆን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

Read More

ኢትዮጵያና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በልማት ትብብር ላይ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አምበሮይስ ፋዮሌ ጋር በልማትና ኢንቨስትመንት ትብብር ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እና ማህበራዊ እድገት ዙሪያ ተጨባጭ አስተዋጽኦ ከማበርከት አኳያ ጉልህ ሚና ያላቸው ዘርፎች ላይ ለሚያደርገው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አቶ አህመድ ሺዴ ምስጋና አቅርበዋል። በተለይም በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ፣ ውሃ፣ የንጽህና አጠባበቅና እና…

Read More

መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የትምህርት፣ የቴክኖሎጂና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከ’ African Brains’ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 ጉባኤ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የትምህርት፣ የቴክኖሎጂና ክህሎት ጉባኤ ላይ የአፍሪካ ሀገራት የዘርፉ ሚኒስትሮችና ልዑካን ቡድን አባላት፣ የተለያዩ ዓለም አቀፍ የትምህርት አጋር ድርጅቶች፣ የግሉ ሴክተር ኢንቨስተሮች እየተሳተፉ ይገኛል። ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

Read More

የወጣቶች ክንፍ የ2017 ዓ.ም.የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የወጣቶች ክንፍ ኃላፊ ወጣት ሰዒድ ኢብራሂም ባደረገው ንግግር፣በኢኮኖሚ ዘርፍ ወጣቶች ቁጠባን ባህል አድርገው ውጤታማ በሚሆኑባቸው ስራዎች ላይ እንዲሳተፉ ለማድረግ የተሻለ እንቅስቃሴ መደረጉን ገልጿል ። ወጣቶች የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ላይ እንዲሰማሩ ለማድረግ ትኩረት መደረጉን ጠቅሰው በተለይ ወጣቱን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ ለማስገባት የአቅም ማጎልበቻ ስልጠናዎችን በማመቻቸት ላይ እንገኛለን…

Read More

በበጀት ዓመቱ 1 ሺህ 227 ሄክታር ማልማት የሚችሉ 11 የመስኖ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስኖ ተቋማት ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ የ2017 በጀት ዓመት 9 ወራት አፈፃፀም ውጤት የተመዘገበበት መሆኑን የተናገሩት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተርኢንጂነር አሸናፊ ሽብሬ የመስኖ ልማትን በማስፋፋት የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የህብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን አክለዋል። በክልሉ መንግሥት በጀትና ዘርፉን በሚደግፉ በተለያዩ ፕሮግራሞች የበጀት ድጋፍ በርካታ የመስኖ ልማት ሥራዎች እየተከናወኑ እንዳለ…

Read More

ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ-ኢራን ኢኮኖሚያዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

ኢትዮጵያ በቴህራን እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው የአፍሪካ-ኢራን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ጉባኤ እና በኢራን ዓለም አቀፍ ኤክስፖ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ ጉባኤው በዋናነት በኢራን እና በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን የኢንዱስትሪ፣ የንግድና የኢቨስትመንት ትስስር ለማጠናከር አተኩሮ የሚካሄድ ሲሆን፥ በኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሐሰን ሞዓሊን የተመራ የልዑካን ቡድን በመድረኩ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። የኢራን ፕሬዝዳንት መሱድ ፔዝሽኪያን በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፥ ሀገራቸው በጤና፣…

Read More

ጠንካራ የፓርቲ አደረጃጀት በመትከል ተግባራትን በውጤታማነት መምራት ይገባል፦አቶ በላይ ተሰማ

በብልፅግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ /ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ጋር በመሆን ያለፉትን ዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገምገማ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅ /ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ በላይ ተሰማ በውይይቱ ላይ እንደተናገሩት፥ ጠንካራ ፓርቲ የሚገነባው አባላት በጠንካራ አደረጃጀት ሲታቀፉ መሆኑን በመግለጽ፥ ጠንካራ የፓርቲ አደረጃጀት በመትከል ተግባራት በውጤታማነት…

Read More

ባለፉት 9 ወራት 35 ሺህ 762 ቶን ቡና ወደ ማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል:- የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ቡና፣ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ከምርት ዝግጅት እስከ አቅርቦት ድረስ ላለው ሂደት ልዩ ትኩረት በመስጠት በመጠን እና በጥራት ወደ ላቀ ደረጃ ደርሶ የተፈለገውን ሀገር ውስጥ ፍጆታና የውጭ ምንዛሬ እንዲያስገኝ እየሠራ እንዳለ ገልጿል። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አስራት መኩሪያ እንደተናገሩት የአካባቢውን ምቹ ምህዳር በመጠቀም በቡና ማሳ ሽፋን፣ በቡና ምርት ዕድገት ላይ…

Read More

ጫነቾ ችግኝ ጣቢያ

በካፋ ዞን ጨና ወረዳ ሻቻ ቀበሌ የተለያዩ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውን ችግኞችን በማፍላት በየዓመቱ ለተቋማትና ለአርሶ አደሮች በማዳረስ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እያበረከተ ያለው ጣቢያ ነዉ። ችግኝ ጣቢያው የኢኮኖሚ አቅምን ከመገንባት በተጨማሪ በሥራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ ድርሻ እየተወጣ ይገኛል። ይህን መነሻ በማድረግ በአሁን ወቅት በተለያዩ ፕሮጀክቶች ድጋፍ በ4 ነጥብ 9 ሚሊየን በሚጠጋ በጀት ድጋፍ ችግኝ ጣቢያው የዘመናዊ…

Read More

የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) አስቸኳይ ጉባኤ ዛሬ ይካሄዳል

የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ እና የማረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) የሰላም አስከባሪ ኃይል አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ሀገራት አስቸኳይ ጉባኤ ዛሬ በዩጋንዳ ይካሄዳል። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) በጉባኤው ላይ ለመሳተፍ ኢንቴቤ ገብተዋል። በአፍሪካ በተለይም የሶማሊያ ጎረቤት ሀገራት በሀገሪቷ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ትልቅ ዋጋ መክፈላቸውን ኢጋድ ገልጿል። የተከፈለው ዋጋ ሰላሟ የተጠበቀ ሶማሊያ እንድትኖር…

Read More