የአባላት የተደራጀና የተቀናጀ ተሳትፎ ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለጸ

የአስተዳደር ዘርፍ የብልጽግና ፓርቲ ህብረት የ2017 በጀት ዓመት 3ኛ ዙር የአባላት ኮንፈረንስ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ግርማ ባሻ ብልጽግና ፓርቲ ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህታማማችነትን መሠረት ያደረገ ገዢ ትሪክት ለመገንባት እየሰራ ያለው ዘመን ተሻጋሪ ፓርቲ መሆኑን አንስተዋል፡፡ የህዝብና…

Read More

በከተማዉ የተጀመሩ ተስፋ ሰጪ የልማት እንቅስቃሴዎች ተጠናክረዉ መቀጠል አለባቸዉ:-የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች

የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ሲራጅ ከተማ በሰጡት አስተያየት በከተማዉ የተጀማመሩ የመንገድ መሰረተ ልማት እና የከተማ ኮሪደር ልማት እንቅስቃሴዎች የከተማዉን ገጽታ የቀየሩ ናቸዉ ብለዋል፡፡ አቶ አዲሱ አለማሁ እና ታምራት ሳንት በበኩላቸዉ የከተማ አስተዳደሩ ህብረተሰቡ ለሚያነሳቸው የልማት ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ምላሽ እየሰጠ እንደሚገኝ ጠቅሰዉ በከተማዉ እየተከናወነ ያለዉ የኮሪደር ልማት እና በከተማዉ የአገልግሎት ሰጪ ሆቴሎች መሻሻል…

Read More

dsfg

ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለቻይናውያን ባለሀብቶች ምቹ መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቻይና ሕዝብ የፖለቲካ ምክክር ጉባኤ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሊቀ መንበር እና የቻይና የኢንዱስትሪና የንግድ ፌዴሬሽን ሊቀመንበር ጋኦ ዩንሎንግ እና የልዑክ ቡድናቸው ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት፣ የኢኮኖሚ ልማት እና የንግድ ትብብርን ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ…

Read More

ባለፉት 9 ወራት 108.5 ኪሎግራም ወርቅ ለብሄራዊ ባንክ ቀርቧል፦የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ

ክልሉ ለማዕድን ዘርፍ ትልቅ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል፡፡ ከነዚህም ማዕድናት አንዱ ወርቅ መሆኑንና ሌላኛው የድንጋይ ከሰል ለሀገሪቱ ትልቅ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኙና ከውጭ የሚገባውን በሀገር ውስጥ ምርት በመሸፈን ትልቅ አቅም ያላቸው መሆኑ ይታወቃል፡፡ የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረማሪያም ሰጠኝ እንደተናገሩት ፤ በክልሉ የወርቅ፣ የድንጋይ ከሰልና ሌሎች ማዕድን ሃብቶች በስፋት መኖሩን አንስተው እነዚህን…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን የዘጠኝ ወር ስራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው

የኮሚሽኑ ዋና ጽ/ቤት ከክልሎችና ከተማ አስተዳደር የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊዎች ጋር በመሆን ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ስራዎችን መገምገም ጀምሯል። በፓርቲው ዋና ፅ/ቤት እየተካሄደ በሚገኘው የአፈጻጸም ግምገማ መርሐ ግብር ላይ የኮሚሽኑ ጸሐፊና የጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ሀብታሙ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች የኮሚሽኑ አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል። የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረኩን የመሩት የኮሚሽኑ ጸሐፊና የጽ/ቤት ሃላፊ ክቡር አቶ…

Read More

ዘርፉ ለሀገሪቱ ትላልቅ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም የላቀ አስተዋፅኦ አበርክቷል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፉ ለሀገሪቱ ትላልቅ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም የላቀ አስተዋፅኦ አበርክቷል ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስቴሩ እና ተጠሪ ተቋማት በ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ተስፋ ሰጭና አበረታች ስኬቶች ማስመዝገባቸው ተገምግሟል። የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የኤርፖርት መሠረተ ልማት የመገንባት እና የሀገሪቱን የኤርፖርቶች መዳረሻ የመጨመር፣ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ተደራሽነትን የማስፋፋት ሥራ መሰራቱ…

Read More

በክልሉ የተጀማመሩ ኢንሼቲቮችን በቁርጠኝነት በመምራት የህዝብ የልማት ተጠቃሚነት በተግባር ማረጋገጥ ይገባል።ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፤ የአስፈጻሚ ተቋማት እና የፓርቲ የተግባር አፈጻጸም ተገምግሟል። በክልሉ ለተጀማመሩ ነባር ፕሮጀክቶች ቅድሚያ በመስጠት እና እንዲጠናቀቅ በማድረግ የልማት ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ነው ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) በመድረኩ ማጠቃለያ የገለጹት። የተጠናከረ የድጋፍና ክትትል ስርዓት በመዘርጋት በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት በዋና ዋና ዘርፎች በክልሉ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል…

Read More

የሀገር አቀፍ እና የፌዴራል ባለድርሻ አካላት እነማን ናቸው ?

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገር አቀፍ እና የፌዴራል ባለድርሻ አካላት በአጀንዳ ማሰባሰብ የሚሳተፉበትን መድረክ ለማዘጋጀት እየተሰናዳ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ኮሚሽኑም በሀገር አቀፍ እና በፌዴራል ደረጃ በምክክር ሂደቶች እንዲሳተፉ ከለያቸው ባለድርሻ አካላት አጀንዳ ለማሰባሰብ ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆኑን ከዚህ ቀደም አሳውቋል፡፡ በዚህ ሂደት ኮሚሽኑ በሀገር አቀፍ እና በፌዴራል ደረጃ ለሚገኙ የሃይማኖት ተቋማት፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት፣ ማህበራት፣ የፖለቲካ…

Read More

የብራዚል አውሮፕላን አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ መሥራት እንደሚፈልግ ገለፀ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ የብራዚል ምክትል አምባሳደር ጃክሰን ሊማን ጨምሮ ኢምብሬር የተባለው የሀገሪቱ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ የስራ ኃላፊዎችን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። መንግሥት ለአቪዬሽን ዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ሚኒስትሩ በውይይቱ ላይ አንስተዋል። በዚህም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን ከዓለም ጋር በማገናኘት የአህጉሪቱ ኩራት ሆኖ እንዲዘልቅ ማድረግ ተችሏል ብለዋል። በአቪዬሽን ዘርፍ የተሰማሩ…

Read More

በኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ የተራቆቱ ቦታዎች ወደነበሩበት እንዲመለሱ እየተሠራ ነው

በኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የግንባታ ሥራ የተራቆቱ ቦታዎችን ቀድሞ ወደነበሩበት ተፈጥሯዊ ይዞታ የመመለስ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በፕሮጀክቱ የአካባቢያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ዕቅድ ሥራ አስኪያጅ ግዛቸው ደሳለኝ እንደገለፁት፤ ለፕሮጀክቱ የግንባታ ሥራ ግብዓት የተቆፈሩ እና ተረፈ ምርቶች ተጠራቅመውባቸው የነበሩ ቦታዎችን ወደ ተፈጥሯዊ ይዞታቸው የመመለስ ሥራ እየተሠራ ነው፡፡ በዚህም ፕሮጀክቱ ራሱን የቻለ የሥራ ቡድን እና የችግኝ ጣቢያ…

Read More