የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ለማስመረቅ ሸካ ዞን፣ ቴፒ ከተማ ገቡ
የሥራ ኃላፊዎቹ በሸካ ዞን በሚኖራቸው ቆይታ የቴፒ አየር ማረፊያ ዳግም ሥራ የማስጀመር እና የቴፒ የቡና ቅምሻ ማዕከል ይፋዊ ስራ የሚያስጀምሩ ይሆናል። በኢፌዲሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፣ የኢፌዲሪ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ፤ ቴፒ ከተማ ሲደርሱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ…
