ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በጽሕፈት ቤታቸው ተወያዩ።

በውይይቱም የኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በምርጥ ዘር አቅርቦት ለማሳደግ እንዲሁም ዘርፉን በማዘመን ረገድ እስካሁን ሲያከናውን በቆየባቸው ጉዳዮች እና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ዓላማ ያደረገ ነው። የኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በክልሉ ቦንጋ ከተማ የተቀናጀ የግብርና ግብዓት እና ሜካናይዜሽን ማዕከል በመገንባት ከሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት የተለያዩ ምርጥ ዘር ምርትና አቅርቦት፣የግብርና ሜካናይዜሽን (ማሽነሪ አቅርቦትና ጥገና አገልግሎት፣ ⁠የግብርና ግብዓትአርቦትና…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት መልእክት

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተጻፉት “መደመር” ፣ “የመደመር መንገድ”፣ “የመደመር ትውልድ” እና “የመደመር መንግሥት” መጻሕፍት ሰው ተኮር በሆነ የብዝሃ ኢኮኖሚ ጉዞ ኢትዮጵያን በአጠረ ጊዜ ውስጥ ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር አግዘዋል። በእነዚህ መጻሕፍት የተነሱ እሳቤዎች ከንድፈ ሃሳብ ባሻገር በተግባር የተገለጡና ለትውልዱ ብሩህ ተስፋን ያጎናጸፉ ናቸው። መጻሕፍቱ አሁን ከሕትመት ባሻገር በ Medemer መተግበሪያ አማካኝነት በድምጽ ተተርጉመው ቀርበዋል።…

Read More

የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያ የማዕድን ሃብቷን ለእመርታዊ ለውጥና የኢኮኖሚ ዕድገት እንድታውል እያደረገ ነው

የመደመር መንግሥት ኢትዮጵያ የማዕድን ሃብቷን ለእመርታዊ ለውጥና የኢኮኖሚ ዕድገት እንድታውል እያደረገ ነው ሲሉ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ገለጹ። ሚኒስትሩ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ በመደመር እሳቤ የማዕድን ሀብትን በማልማት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዲያስመዘግብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የማዕድን ዘርፉ ባለፉት ጥቂት ዓመታት መንግሥት ልዩ ትኩረት ከሰጣቸው አምስት ቁልፍ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች መካከል አንዱ መሆኑን…

Read More

የበጋ መስኖ ስንዴ “ባህላቸው” የሆነባት የአሩሲ አንገላ ሞዴል መንደር ስኬት

ከአንድ ማሳ በዓመት ሶስቴ ምርት፤ በሄክታር እስከ 39 ኩንታል እየተገኘ ነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት የተጀመረው የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት፣ በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ ተዓምር እየሰራ ነው። በተለይም የአሩሲ አንገላ ቀበሌ አርሶ አደሮች ልማቱን ከሙከራነት አልፈው የዓመት ሥራ “ባህላቸው” በማድረግና ወቅቱን በጉጉት በመጠበቅ ለሌሎች ተምሳሌት ሆነዋል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሠለሞን ተክሌ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያን የቡና ልማት ሊያነሳሳ የተነሳው ግዙፍ ፕሮጀክት

በ4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚገነባው ዘመናዊ የቡና እርሻ የክልሉን ገጽታ ይቀይራል ተብሏል፤ መንግስትም ሙሉ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁነቱን ገልጿል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የሀገሪቱ የቡና ልማት ስራ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችል ታላቅ ፕሮጀክት ሊተገበር መሆኑ ተገለጸ። “ቴፒ ግሪን ኮፊ ስቴት” የተሰኘው ድርጅት በክልሉ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ 1,500 ሄክታር መሬት ላይ በ4.5 ቢሊዮን…

Read More

የኩታ ገጠም እርሻ፡ የዳውሮ ዞን አርሶ አደሮችን የልፋት ውጤት እያሳደገ ያለ ስራ

በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ በተናጠል ከሚያካሂዱት እርሻ ወጥተው በኩታ ገጠም (ክላስተር) በመደራጀት የስንዴና ገብስ ምርታቸውን በእጅጉ ማሳደግ መቻላቸውን ተናገሩ። ይህ አዲስ የአሰራር ስርዓት፣ የባለሙያ ድጋፍን ከማቀለሉም በላይ እንደ አረም ያሉ ተግዳሮቶችን በጋራ ለመፍታት በማስቻሉ “የልፋታችንን ዋጋ አግኝተንበታል” ሲሉ አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል ። በወረዳው ዳካ የሊ ቀበሌ በሚገኘው “ቦካ ክላስተር” እንደተስተዋለው፣ ቀደም…

Read More

የወጣቶች ስብዕና ማዕከላት የወጣቱን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነቱን በማረጋገጥ ጎላ ሚና እንዳላቸው ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የወጣቶች ስብዕና ልማት ማዕከላት ረቂቅ ስታንዳርድ ውይይት እና “ከማዘውተሪያነት ወደ ስብዕና ማበልጸጊያነት” የንቅናቄ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የወጣቶች ስብዕና ልማት ማዕከላት ረቂቅ ስታንዳርድ ውይይት እና “ከማዘውተሪያነት ወደ ስብዕና ማበልጸጊያነት” የንቅናቄ ሰነድ ቀርቦ ውይይት የተደረገ ሲሆን ሀገር ተረካቢ የሆኑ ወጣቱ ትውልድ ጊዜውን በአግባቡ መጠቀም እንዲችል…

Read More

በጤና ተቋማት በወሳኝ ኩነት ምዝገባ የተገኘውን ተሞክሮ በመውሰድ በባለቤትነት ወደ ሌሎች በማስፋት ለተሻለ አፈጻጸም መረባረብ ይገባል፦ አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በቅንጅት በተሰሩ የ2017 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። በውይይቱ ላይ በ2017 ዓ/ም በተፈጸሙ ተግባራት ዙሪያ የተደረገ የድጋፊና ክትትል ግብረ መልስ የተሞክሮ ቅመራ፣ ምዝገባ የጀመሩ የጤና ተቋማት የልደትና ሞት የ2017 ዓ/ም የኩነት አፈጻጸም ሪፖርት እና የአመያ መጀመሪያ…

Read More

የወሳኝ ኩነት መረጃ ስርዓትን ማጠናከርና ማዘመን ለሁለንተናዊ ብልጽግና መረጋገጥ ሚናው የጎላ በመሆኑ የባለድርሻ አካላት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል፦ አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በቅንጅት በተሰሩ የ2017 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የመንግሰት ረዳት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ እንደሀገር ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ በተሰሩ ስራዎች ለውጥ እየተመዘገበ መሆኑን አንስተው ለስኬቱ ቀጣይነት መረጃን ማዘመን ወሳኝ መሆኑን…

Read More

ከምንም ተነስተው ለከተማ ቤት ባለቤትነት የበቁት የ’አቦ’ ቡና አምራቾች የስኬት ታሪክ

በአንድ ወቅት መሠረታዊ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ይቸገሩ የነበሩ የዳውሮ ዞን አርሶ አደሮች፣ ዛሬ በቡና ልማት ተደራጅተው ህይወታቸውን ከመቀየር አልፈው በከተማ ውስጥ ቤት እስከመግዛት የደረሰ የስኬት ጉዞ ላይ መሆናቸውን አስታወቁ። ይህ ታሪክ የመደራጀት ኃይልና የሥራ ትጋት ምን ያህል ለውጥ እንደሚያመጣ በተግባር ያሳየው የ”አቦ ቡና አምራቾች ህብረት ሥራ ማህበር” ነው። የስኬቱ መነሻ ታሪኩ የሚጀምረው 20 አርሶ አደሮች (10ሩ…

Read More