ከእጥፍ በላይ ምርት የሚሰጠው ‘መልካም’ የተሰኘው የማሽላ ዘር ለአርሶ አደሩ ሊቀርብ መሆኑ ተገለጸ

የቦንጋ ግብርና ምርምር ማዕከል፣ የአካባቢውን አርሶ አደሮችና የክልሉን የማሽላ ዘር ፍላጎት ለማሟላት “መልካም” የተሰኘ ምርጥ የማሽላ ዘር እያባዛ መሆኑን አስታወቀ። ማዕከሉ በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ በሚገኘው የኦትዋ ንዑስ ምርምር ጣቢያ እያካሄደው ባለው የዘር ብዜት፣ በሄክታር እስከ 60 ኩንታል የሚደርስ ምርት የሚሰጠውን ይህን ዝሪያ ለአርሶ አደሩ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ግብርና…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

በክልሉ ባለፉት አምስት ወራት ከአምስት ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ከጊዜ ወደ ጊዜ የኢንቨስትመንት ፍሰት እየጨመረ ይገኛል። በተለይም ክልሉ ከተደራጀ በኋላ በዘርፉ ከፍተኛ ለውጥ ታይቷል። ይህም በአሃዝ ክልሉ ከመደራጀቱ በፊት የኢንቨስትመንት ፍሰት በአመት በአማካይ 25 ከመቶ ከነበረበት አሁን ላይ በአመት ወደ 105 ከፍ ማለት መቻሉም…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቴሌቪዥን ስርጭት ፈቃድ አገኘ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመገናኛ ብዙሃን ተቋም የሆነው የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ፣ የህዝብ ብሮድካስት የቴሌቪዥን ስርጭት አገልግሎት ለመስጠት ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ይፋዊ ፈቃድ ዛሬ አግኝቷል። ይህ ፈቃድ የሚዲያ ተቋሙ የክልሉን ማህበረሰብ በተሟላ መረጃ ለማገልገል የጀመረውን ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ታሪካዊ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል። በዛሬው ዕለት በባለስልጣኑ ጽ/ቤት በተካሄደው የፈቃድ ርክክብ ስነ-ስርዓት ላይ…

Read More

የተለያዩ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን በማስፋት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ በሰፊ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታወቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቦንጋ ግብርና ምርምር ማዕከል በቤንች ሸኮ ዞን ሼይ ቤንች ወረዳ ግብርና አካባቢ ጥብቃና ህብረት ስራ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር በስርዓተ ምግብ ማጠናከሪያ ፕሮግራም በጀት ድጋፍ አሲዳማ አፈር በኖራ በማከም በስንዴ ምርት ላይ በኩታ ገጠም አመራረት ዘዴን ማስተዋወቅና የማስፋት የአርሶ አደር መስክ ጉብኝት ፕሮግራም ተካሄደ። በሼይ ቤንች ወረዳ በመሃ ቀበሌ…

Read More

ከገጠር ትራንስፎርሜሽን ወደ ኢንዱስትራላይዜሽን ለሚደረገው ሽግግር የመንግስትና ግል ባንኮች ትብብርና ድጋፍ አጋዥ ነው፦አቶ ማስረሻ በላቸው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንዱስትሪ እና ኢኖቬሽን ቢሮ ከግልና መንግስት ባንኮች ጋር በመቀናጀት የኢንዱስትሪ ዘርፍ ውጤታማ ማድረግ በሚያስችል ጉዳዮች ዙሪያ በቦንጋ ከተማ እየተወያየ ነው። በውይይቱ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፤ በክልሉ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል የመንግስት እና የግል ባንኮችን ያሳተፈ ካውንስል መቋቋሙን ተናግረዋል። የገጠር ትራንስፎርሜሽን እውን በማድረግ…

Read More

በዞኑ ሰፊው ወጣቶችን የሚያቅፍ የገጠር የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ትኩረት ተሰጥተው እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ ኮንታ ዞን በተያዘው በጀት ዓመት ሰፊ ወጣቶችን የሚያቅፍ የገጠር፣ የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ ገለጸዋል። በዞኑ፣ አመያ ዙሪያ ወረዳ፣ በጊምባ አጋሬ ቀበሌ በቡና ልማት ኢንዱስትሪ የተሰማሩ ወጣቶች በበኩላቸው በዘርፉ ውጤታማ መሆናቸውን ተናግረዋል። በዞኑ የወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራን በመሠረታዊነት በመደገፍ ዘርፉን ለማሻገር…

Read More

“ወደ ኢትዮጵያ የመጣሁት ለዚህ ፓርላማ፣ ለሕዝባችሁ እና ለዴሞክራሲያዊ ጉዟችሁ ታላቅ አክብሮት በመስጠት ነው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ

ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፣ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግራቸውን የጀመሩት “ዛሬ እዚህ ፊታችሁ ስቆም በታላቅ ክብር ነው፤ “የአንበሶቹ ምድር በሆነችው በታላቋ ኢትዮጵያ መገኘት እጅግ ታላቅ የደስታ ስሜት የሚሰጥ ነው፤ እኔ የተወለድሁባት የሕንዷ ጉጅራትም የአንበሶች ቤት ናት፤…

Read More

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ሥራ ውጤታማ እንዲሆን የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ለክልልና ዞን ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራርና አባላት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የግንዛቤ መፍጠሪያ እና የጋራ የውል ስምምነት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካኸደ ነው። መድረኩ ዘመናዊ የህዝብ አስተዳደር ሥርዓትን ለመገንባት የሚያስችሉ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት በሚቀላጠፍበት ጉዳዮች ላይ ከመሪ ተዋንያኖች ጋር ለመግባባት እንደሆነ ተገልጿል። በመድረኩ ተገኝተው…

Read More

ለኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት ምስጋናዬን አቀርባለሁ – ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ

የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በትላንትናው ምሽት ለተበረከተላቸው ‘የኢትዮጵያ ታላቅ ክብር ኒሻን’ ለኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልእክት፤ በዓለም ላይ ካሉት ጥንታዊ እና ሀብታም ስልጣኔዎች አንዱ በሆነ ሀገር መከበር፤ እጅግ በጣም ኩራት የሚንጸባረቅበት ነው ብለዋል። ይህ ክብር ባለፉት ዓመታት አጋርነታችንን ለቀረጹ እና ላጠናከሩት ስፍር ቁጥር የሌላቸው ህንዳውያን ነው…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ያሳያል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ማደግ ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተዘጋጀ የእራት ግብዣ ላይ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም፤ የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት፣ የሚጋሯቸውን ዕሴቶችና ያላቸው ትስስር እየዳበረ መሄዱን አንስተዋል። በዚህም መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ…

Read More