ኢትዮጵያና አሜሪካ የ1 ነጥብ 466 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ስምምነት ፈረሙ
ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የ1 ነጥብ 466 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ልማት ትብብር የሚውል የ1 ነጥብ 466 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርጓል። ድጋፉ ለአምስት ዓመት ለጤና ዘርፍ ዘላቂ ልማት እና የጋራ ኢንቨስትመንት ማጠናከሪያ ትብብር የሚውል ነው። የመግባቢያ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ…
