የቲካሻ ቤንጊ መልካም እሴቶችን ለዘላቂ ሠላም ግንባታ ልንጠቀም ይገባል:- ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ለሸኮ ብሔር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቲካሻ ቤንጊ” የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ዕሰ መስተዳድሩ በዓሉን አስመልክቶ ባስተለለፉት መልዕክት፣ የሸኮ ብሔር የራሱ የሆነ ቋንቋ፣ ባህል፣ ወግና ትውፊት ያለው ብቻ ሳይሆን፤ ለዘመናት የቆዩና ዛሬም ድረስ ለሰላማችን መሠረት የሆኑ ባህላዊ የእርቅና የዳኝነት ሥርዓቶች ባለቤት ነው ያሉት ዶ/ር…

Read More

“ቆይታ ከእኛ ጋር!

በክልሉ የህዝቦች ባህል፣ ታሪክ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲጠናከርና ህብረብሔራዊ አንድነት እንዲጎለብት እንዲሁም የሀገሪቱ የሠላም ዕሴት ግንባታ እንዲሳካ በትኩረት እየተሠራ ይገኛል። የአብሮነትና የአንድነት መገለጫ የሆኑት የብሔረሰቦች የዘመን መለወጫ በዓላት፤ ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ ያላቸው በመሆኑ፤ የህዝቦች ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን ለማፅናት ብሎም የሰላምና የልማት ትብብሮችን ከማጠናከር ረገድ ሚናቸው የጎላ ነው፡፡መንግስት ህዝቦች ባህላቸውንና ቋንቋቸውን እንዲያሳድጉና እንዲያለሙ…

Read More

የበልግ እና የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራዎች በተደራጀ መልኩ እንዲከናወኑ በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ ተቋማትና አካላት ሚናቸውን በተገቢው መወጣት አለባቸው ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2018 ዓ.ም የበልግና ተፋሰስ ልማት ሥራዎች ክልላዊ ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በወቅቱ እንደገለጹት፤ በክልሉ የበልግ እና የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራዎች በልዩ ትኩረት መምራት በመቻሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ የግብርና ምርትና ምርታማነት ዕድገት እያሳየ ይገኛል። የ2018…

Read More

ቲካሻ ቤንጊ፦ የሸኮ ብሔር አዲስ ዘመን እና የምስጋና ድምቀት!

ተፈጥሮ በለገሰችው አረንጓዴ ውበት፣ በባህል ማዕድ እና በወንድማማችነት ፍቅር ወደሚታወቀው ሸኮ ከተማ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል የሸኮ ብሔር የዘመን መለወጫ እና የምስጋና በዓል “ቲካሻ ቤንጊ” በታላቅ ድምቀት ሊከበር ጥቂት ቀናት ቀርተውታል። ይህ በዓል የዘመን መለወጫ ብቻ አይደለም፤ የምድር በረከት የሚመሰገንበት፣ አሮጌው አልፎ አዲሱ ተስፋ የሚሰነቅበት እና ድልብ ሀብት በኩራት የሚገለጽበት ልዩ አጋጣሚ ነው። ባህላዊ ውበት፦ በሸኮ ወጣቶች…

Read More

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የስራ ዘመኑ 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ይካሄዳል። ምክር ቤቱ በነገ ስብሰባው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት እና በሕዝባዊት ሪፐብሊክ ቻይና መንግሥት መካከል የተደረገውን የወንጀል ጉዳዮች የጋራ የሕግ ትብብር ስምምነት ረቂቅ አዋጅ እና በሁለቱ መንግሥታት መካከል የተደረገውን ፍርደኞችን የማስተላለፍ ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የህግ እና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

Read More

በክልሉ የዘንድሮ በልግ ምርት ዘመን ሥራዎችን በልዩ ንቅናቄ እና ትኩረት በመምራት የግብርና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ይሰራል፦ አቶ ማስረሻ በላቸዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የግብርና ቢሮ የ2018 ዓ.ም የበልግና ተፋሰስ ልማት ሥራዎች ክልላዊ ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኋላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ከክልሉ አጠቃላይ ዓመታዊ ምርት 65 በመቶ ያህሉ በበልግ አዝመራ የሚመረት መሆኑን አስረድተዋል። በክልሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ…

Read More

በክልሉ በውሃ፣ መስኖና ቆላማ አከባቢዎች ፍትሀዊ የልማት ተደራሽነት ለማሳደግ ልዩ ትኩረት ይሻል፦ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሀ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል። በመድረኩ፤ በውሃና መስኖ፣ቆላማ አከባቢ እእንዲሁም የአከባቢ ጥበቃ ዘርፍ በክልሉ የተሰሩ እና እየተሰሩ ባሉት ዝርዝር ተግባራት ላይ ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በዚህም፥ ባለፉት አራት ዓመታት የክልሉ ምሥረታ አነስተኛ የነበረውን የውሃ…

Read More

የኢትዮጵያውያንን አስተዋይና የጀግንነት ባህሪ በአርቆ አሳቢነት መንገድ አፅንቶ ማስቀጠል ይገባል- ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ

የኢትዮጵያውያንን አስተዋይና የጀግንነት ባህሪ በአርቆ አሳቢነት መንገድ አፅንቶ ማስቀጠል ይገባል- ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ የኢትዮጵያውያንን እውነትን ወዳድነት፣ ትዕግስት፣ አስተዋይና የጀግንነት ባህሪ በአርቆ አሳቢነት መንገድ አፅንቶ ማስቀጠል ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ። በታሪካዊቷ ጎንደር የፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር የጥምቀት በዓል ኃይማኖታዊ ትውፊትና ሥርዓቱን ጠብቆ በታላቅ ድምቀት በመካሄድ ላይ ይገኛል። በአከባበር ሥነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት የመደመር ሀሳብ መንግሥትን፣ የግል ዘርፉን፣ ተፈጥሮን እና የትናንትን ወረት ለነጋችን ብሩኅነት በአንድ ያሰባስባል። ዛሬ ጠዋት በመረቅነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ይኽን በግልጽ ተመልክተናል። ሥራው ከአካባቢው በተገኙ የግንባታ ቁሳቁሶች እና በአካባቢ አቅም የተገነባ በመሆኑ ዘላቂነትን እና ባለቤትነትን ያንፀባርቃል። ኢትዮጵያ ሀገራችን በባሕል፣ በተፈጥሮ እና ታሪካዊ ጥሪቶች የታደለች በመሆኗ ዛሬ ያለንን ጉልበት እና…

Read More