ከማምረት የሚሻገር ዕድል ይዘው የመጡ የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽኖች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል

ሪፖርታዥ ከማምረት የሚሻገር ዕድል ይዘው የመጡ የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽኖች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ከሚያመላክቱ ጉዳዮች አንዱ የዜጎች አካላዊና አዕምሯዊ ጤንነት መረጋገጥ መቻሉ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በብዙ ታዳጊ ሀገራት ላይ የሚስተዋለው የመቀንጨር ችግር ከኢትዮጵያ እንዲጠፋ ዘንድ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ እንዳለ ማወቅ ተችላሏል። ከእነዚህ የመፍትሔ አቅጣጫዎች አንዱ ዜጎች በፕሮቲን የበለጸጉ…

Read More

ፌስቡክ በመጠቀም የጥላቻና ሀሰተኛ መረጃ ሲያሰራጭ የነበረው ግለሰብ የእስራት እና የገንዘብ ውሳኔ መቀጣቱን በዳውሮ ዞን የታርጫ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡

ፌስቡክ በመጠቀም የጥላቻና ሀሰተኛ መረጃ ሲያሰራጭ የነበረው ግለሰብ የእስራት እና የገንዘብ ውሳኔ መቀጣቱን በዳውሮ ዞን የታርጫ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡ ተከሳሽ አስራት ወልዴ (ዶ/ር) የእስራት ቅጣቱ ሊወሰንበት የቻለው ማኪራ ኮፊ፤ካፋ ቲየብ(kafa Tube እና Asrat Wolde በሚሉ ፌስቡክ አካውንት በመጠቀም የጥላቻ እና ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት ጥፋተኝነቱ በማስረጃ በመረጋገጡ ነው፡፡ ተከሳሽ አስራት ወልዴ (ዶ/ር)…

Read More

የአየር ኃይል ምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

የአየር ኃይል ምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል አሉ። ዋና አዛዡ ከተቋሙ ከፍተኛ መኮንኖች ጋር ባደረጉት ውይይት እንዳሉት÷ በዓሉ ከመጪው ጥር 15 እስከ 19 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች…

Read More

ፓርቲዉ በወሰደው ቁርጠኝነት ክልሉ በአጭር ጊዜ የብልፅግና ተምሳሌት መሆን ችሏል – አቶ አደም ፋራህ

ፓርቲዉ በወሰደው ቁርጠኝነት ክልሉ በአጭር ጊዜ የብልፅግና ተምሳሌት መሆን ችሏል – አቶ አደም ፋራህ በብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ላይ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እንደገለጹት፤ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሁለት ዓመት ከአምስት ወራት ተምሳሌት የሆነ ውጤት ማስመዝገብ የቻለዉ ፓርቲው በወሰደዉ ቁርጠኛ አቋም ነው፡፡…

Read More

የክልሉ ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የመኪና ድጋፍ አደረገ

የክልሉ ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የመኪና ድጋፍ አደረገ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ በፕሮግራሙ ለታቀፉ ወረዳዎች የተገዙ ተሽከርካሪዎች የርክክብ እና ቀጣይ አቅጣጫ መስጫ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ በምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP)የበጀት ድጋፍ የተገዙ…

Read More

በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል

በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የተመዘገቡና እጩ ያስመዘገቡ የፖለቲካ ፖርቲዎች እንዲሁም የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው የግል ተወዳዳሪዎች ከጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የምርጫ ቅስቀሳና የምረጡኝ ዘመቻ ማድረግ እንደሚችሉ ቦርዱ አስታውቋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሀገር…

Read More

የፓርቲያችን የብዝሀ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ

የፓርቲያችን የብዝሀ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ የብልፅግና ፓርቲ የስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ከነገ ጀምሮ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ያደረጋል። ከግምገማ መድረኩ አስቀድሞ በብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የፓርቲ አመራሮች በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን የልማት…

Read More

ቢስት ባር ዕሴት የወል እውነትና የኅብረ ብሄራዊነት መሠረት ነው – የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር

ቢስት ባር ዕሴት የወል እውነትና የኅብረ ብሄራዊነት መሠረት ነው – የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የኾነው ቢስት ባር በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የኢፌዲሪ ፌደሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር፥ የቢስት ባር ዕሴት የወል እውነትና የኅብረ ብሄራዊነት መሠረት ነው ብለዋል።…

Read More

የቢስት ባር ዕሴት በማጎላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የቢስት ባር ዕሴት በማጎላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የኾነው ቢስት ባር በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የቢስት ባር ዕሴት የኾኑ ሠላም፣ልማትና አብሮት በማጉላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የብዝሀ…

Read More

በኅብረ ብሄራዊነት የደመቀው የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና (ቢስት ባር) በዓል።

በቢስት ባር በዓል ተጋባዥ እንግዶች እና ጎረቤት ህዝቦች በባህል አልባሳት ደምቀው በመገኘት በዓሉን በጋራ እያከበሩ ይገኛሉ። ተጋባዥ እንግዶቹ ባህላቸውን የሚወክሉ ክኑቶችን በመድረኩ በማሳየት፣ ቢስት ባር የጋራ፣ የአንድነትና የመሰባሰብ በዓል መኾኑን በአደባባይ እያሳዩም ይገኛል። በበዓሉ ላይ፣ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎችና ማኅበረሰብ ተወካዮች እና ሌሎች የውጪ ሀገራት ዜጎችም ታድመዋል። በዕድገቱ በዛብህ

Read More