የብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸዉ ኬኒ ለሸኮ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሄረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸዉ ኬኒ እንኳን ለሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ” በሰላም አደረሳችሁ ብልዋል። አቶ ጌታቸዉ በመልዕክታቸውም የሸኮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ” ፈጣሪ ላደረገው ሁሉ ምስጋና እና የምርቃት ስነስርዓት የሚፈጸምበት በዓል መሆኑ ተናግሯል። የሸኮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ ” በአደባባይ የሚከበር የአብሮነትና ወንድማማችነት…
