የብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸዉ ኬኒ ለሸኮ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሄረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸዉ ኬኒ እንኳን ለሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ” በሰላም አደረሳችሁ ብልዋል። አቶ ጌታቸዉ በመልዕክታቸውም የሸኮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ” ፈጣሪ ላደረገው ሁሉ ምስጋና እና የምርቃት ስነስርዓት የሚፈጸምበት በዓል መሆኑ ተናግሯል። የሸኮ ብሔር ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ ” በአደባባይ የሚከበር የአብሮነትና ወንድማማችነት…

Read More

የ2018 ዓ.ም በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ከ272 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት እንደሚለማ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የ2018 ዓ.ም የተፋሰስ ልማት ስራዎችን ዉጤታማ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸዉ ተገልጿል። ‎የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የተፈጥሮ ሀብት ልማትና መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዉብሸት ዘነበ እንደገለጹት የማህበረተሰብ የተቀናጀ ተፋሰስ ስራዎች ትግበራ በትኩረትና ከፍተኛ የህዝብ ንቅናቄ በተሳካ ሁነታ የሚከናወን እንዲሁም ልማትና ምርትና ምርታማነትን…

Read More

bv c

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር፣ የፀጥታ ግብረሃይል መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በክልሉ ዘላቂና አስተማማኝ ሠላም በመገንባት የዜጎችን ሠላማዊ እንቅስቃሴ ለማረጋገጥ መጠነ ሰፊ ተግባራት መከናወናቸውንና በዚህም አዎንታዊ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። በክልሉ በአርብቶአደር አከባቢዎች አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ የውስጥ…

Read More

የቲካሻ በንጊ በዓል አብሮነትንና የወንድማማችነት እሴቶች የሚገለጽበት ድንቅ በዓል ነው፦አቶ አለማየሁ አለሙ

የሸኮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የሆነው “ቲካሻ ቤንጊ” በሸካ ዞን በቴፒ ማዕከል በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ታጅቦ እየተከበረ ነው። በዓሉ አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍቅርና የብልፅግና ዓመት እንዲሆን በባህላዊ አባቶች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን፣ የብሔረሰቦችን ማንነት የሚገልጹ የተለያዩ ባህላዊ ጭፈራዎችና ዜማዎች ለበዓሉ ልዩ ድምቀት ሰጥተውታል። የቲካሻ በንጊ በዓል አብሮነትንና የወንድማማችነት እሴቶች የሚገለጽበት ድንቅ የብሄረሰቡ በዓል ሲሉ የሸካ…

Read More

አፌ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ ለሸኮ ብሔር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቲካሻ ቤንጊ” የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ ለሸኮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቲካሻ ቤንጊ” የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አፌ ጉባኤው በመልዕክታቸው “ቲካሻ ቤንጊ” በክልላችን ከሚገኙ 13 ነባር ብሄረሰቦች መካከል አንዱ የሆነው የሸኮ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ የዘመን መለወጫ በዓል እንደሆነ ተናግረዋል። በዓሉ በወርሃ ጥር በአደባባይ በጋራ የሚከበር የምስጋና…

Read More

ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ለሸኮ ብሔር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል ለሆነው “ቲካሻ ቤንጊ” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ለሸኮ ብሔር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል ለሆነው “ቲካሻ ቤንጊ” በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ ማስረሻ በላቸው በመልዕክታቸው “ቲካሻ ቤንጊ” የሸኮ ሕዝብ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበት፣ በብሔረሰቡ አባቶች እውቀት ተመርቶ ዘመኑን የሚሻገርበት እና የለምለም ምድሩን ገፀ በረከት ፈጣሪውን እያመሰገነ የሚቋደስበትም ቀን ነው…

Read More

እንደ ቲካሻ ቤንጊ ያሉ ባህላዊ እሴቶች የሰላምና የይቅር ባይነትን መንፈስ ማደሻ ኃይሎች ከመሆን ባሻገር የአብሮነት ትስስርን ለማጠናከር ጽኑ መሠረቶች ናቸው ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ለሸኮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል” ቲካሻ ቤንጊ ” እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸው የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ቲካሻ ቤንጊ” የሸኮ ህዝብ አዝመራውን ከንፋሰና ከበሽታ ጠብቆ ላቆየው ለፈጣሪያቸው ምስጋና የሚያቀርቡበት ለዘመናት የዳበረ ድንቅ የባህል እሴት መሆኑ አንስተዋል። በዚህ ድንቅ ስርዓት ሸኮዎች…

Read More

የሸኮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቲካሻ ቤንጊ”በቴፒ ማዕከል በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ነው

ሸካ ዞን፤ ጥር 14/2018 (መ.ኮ.ጉ)የሸኮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የሆነው “ቲካሻ ቤንጊ”በሸካ ዞን ቴፒ ማዕከል በተለያዩ ማራኪ ባህላዊ ክዋኔዎች ታጅቦ በደመቀ ሁኔታ መከበር ጀምሯል። “ቲካሻ ቤንጊ”ይቅርታና መተማመን የሚሰፍንበት፣ ግጭቶች በሽምግልና የሚፈቱበትና የአብሮነትና የሰላም እሴት ጎልቶ የሚገለጥበት የብሄረሰቡ ቱባ ባህል ነው። “ቲካሻ ቤንጊ”ከአዝመራ መሰብሰብ በኋላ የሚከበር ታላቅ በዓል ሲሆን አሮጌውን ዘመን ተሸኝቶ አዲሱን ዓመት በተስፋ፣…

Read More

‎ክልል አቀፍ የባህል ስፖርቶችና የባህል ፌስቲቫል ውድድር የተሳካ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር መስራት እንዳለባቸው ተገለፀ

‎ከጥር 14 እስከ 19 በቦንጋ ከተማ ለሚካሄደው ክልል አቀፍ የባህል ስፖርቶች፤ ባህል ፌስቲቫልና የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ምዘና ውድድሩን አስመልክቶ የባለድርሻ አካላት መድረክ ተካሂዷል። ‎በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዳዊት ደስታ ፌስቲቫሉ ከስፖርታዊ ውድድር ባሻገር የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር መድረክ እንደሆነ ገልፀዋል። ‎ከጥር 14 እስከ 19 በቦንጋ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልላዊ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር፣ የፀጥታ ግብረሃይል መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ወቅታዊ ክልላዊ የፀጥታ ሁኔታዎችን የሚዳስስ ስነድ እና የፀጥታ ግብረሃይል ዕቅድ በክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊዎች እየቀረበ የሚገኝ ሲሆን በቀረበው ሰነድ ላይ ሰፊ ውይይት እንደሚካሄድ ተገልጿል። መድረኩ በክልሉ አስተማማኝና ዘላቂ…

Read More