የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

ዛሬ ወደ የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ጉብኝት አድርገናል። ጉብኝቱ የሀገራችንን ብሔራዊ የሎጂስቲክስ ክዋኔ ዐቅም ለመገምገም እና የሀገሪቱን እያደገ ያለ የልማት አጀንዳ ለመደገፍ በሎጂስቲክስ ዝግጁነት ላይ ገንቢ ውይይቶችን ለማካሄድ ጠቃሚ ዕድል ሰጥቶናል። ኢኮኖሚያችን እያደገ ሲሄድ የሎጂስቲክስ ዘርፉ ካልዘመነ ዘላቂ ዕድገትን የሚገድብ ዋና መሰናክል መሆኑን ይቀጥላል። አሁን በተለይ በውስጣዊ እና በራስ ዐቅም የባቡር መንገድ ግንባታ ላይ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ አጠቃላይ የክልሉን ገጽታ የሚያሳዩ እና የስድስቱ ዞኖች የተለያዩ ባህላዊ ይዘቶችን የዳሰሱ ጽሁፎችን እንደየቅደም ተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ዛሬ በዚሁ አምድ”በቤንች ሸኮ ዞን “የቤንች ብሔረሰብ ባህላዊ ዳኝነትን” ሊናስቃኛችሁ እንወዳለን። መልካም ንባብ! የቤንች ብሔረሰብ ለዘመናት ያቆያቸው የራሱ ቋንቋ ፣ባህል ፣ታሪክ ቅርስ ትውፊት…

Read More

ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የሴቶች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ።

የኮንታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ሰራተኞች “ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የሴቶች ሚና” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ዋጋዬ ዋጄ የብልፅግና ፓርቲ እሳቤን ሴቶች ለማፅናት የተለያዩ አደረጃጀቶች በማጠናከር መንቀሳቀስና ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል። ፓርቲው እሳቤውን በአባሉ ላይ በመዝራት ፍርያማና ተጨባጭ ውጤቶችን እያሳዬ የሚገኝ…

Read More

የመደመር መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ አይተኬ ሚና እንዳላቸው በጽኑ ያምናል፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የመደመር መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ አይተኬ ሚና እንዳላቸው በጽኑ እንደሚያምን እና ለተግባራዊነቱም እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ሀሳብ የለውጥ ኃይል ነው።ምሁራን ደግሞ የለውጥ ወኪሎች ናቸው ብለዋል። ምሁራን በማኀበረሰብ ውስጥ የሚፈጥሩት ለውጥም ሀገርን ወደ ብልጽግና እንደሚወስድ ጠቅሰው፥ በዚህ ረገድም…

Read More

ቢስት ባርን ለማክበር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል

የበዓሉን ዝግጅት አስመልክቶ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መግለጫ ሰጥተዋል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አቶ ሃብታሙ ካፍትን በሰጡት መግለጫ የ”ቢስት ባር” ጥር 4 እና 5 ቀን 2018 ዓ.ም በዓሉ በተለያዩ ክዋኔዎች በድምቀት ይከበራል ብለዋል። የቢስት ባር አዲስ እህል መግባቱን ተከትሎ የሚከበር በዓል ስሆን በቤንች ብሔር ዘንድ ለፈጣሪ ምስጋና የምቀርብበት ነው…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ ሴቶችን በማህበራዊ ፣ በፖለቲካ ፣ በኢኮኖሚ እንዲሁም በሁሉም ዘርፍ ሁለንተናዊ ተሳታፊና ተጠቃሚ በማድረግ ታላቅ ሃገር የመገንባት ራዕይ ይዞ እየሰራ መሆኑ ተገለጸ

በንቅናቄ መድረክ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ኃላፊና የገበያ ልማት ዘርፍ ኃላፊ ፓርቲያችንን እንደ ሀገር በተለይ እየተካሄደ ባለው በሃገረ መንግስት ግንባታ ሴቶች ሚና እጅግ በጣም የጎላ በመሆኑ ሴቶችን በማህበራዊ ፣ በፖለቲካ እና በኢኮኖሚ በሁሉም ዘርፍ ሁለንተናዊ ተሳታፊና ተጠቃሚ በማድረግ ትልቅ ሃገር የመገንባት ራዕይ ይዞ እየሰራና በተጨባጭ ውጤት እያመጣ ነው ብለዋል። አያይዘውም የብሔራዊነት…

Read More

ሴቶች ለሠላም ግንባታና ዴሞክራሲያዊ ባህል መስፈን የሚያደርጉትን ሚና ወደ ፊት ማምጣት እንዳለባቸው ተጠየቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያዊ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቦንጋ ማዕከል “ለዴሞክራሲያዊ ባህል ግንባታ የሴቶች ሚና” በሚል መሪ ቃል የንቅናቄ ማጠቃለያ መድረክ አካኺዴል። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የሴቶች ክንፍ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሠብለ ፀጋ አየለ ከብልፅግና ፓርቲ እሳቤዎች አንዱ ዘላቂ ሠላምን በንግግርና በድርድር ማስፈን በመሆኑ እኛ ሴቶች ለተግባራዊነቱ መተግጋት ይጠበቅብናል ብለዋል።…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዳር እና ታህሳስ ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል

ሁሉም ክንውኖች የኢትዮጵያን ተፈላጊነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት በጽኖ መሠረት ላይ ያስቀመጡ ናቸው። የህንድ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን ተከትሎ፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ያካሄዱት የሁለትዮሽ ውይይት እና በሀገራቱ መካከል የተደረሰው ሁሉን አቀፍ ስምምነት ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል። የመሪዎቹ ውይይት በዋናነት በንግድ እና ኢንቬስትመንት፣ በዲጂታይዜሽን እና ቱሪዝም ያለውን ትብብር በኢትዮጵያ እና…

Read More

wdde

ሁሉም ክንውኖች የኢትዮጵያን ተፈላጊነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት በጽኖ መሠረት ላይ ያስቀመጡ ናቸው። የህንድ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን ተከትሎ፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ያካሄዱት የሁለትዮሽ ውይይት እና በሀገራቱ መካከል የተደረሰው ሁሉን አቀፍ ስምምነት ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል። የመሪዎቹ ውይይት በዋናነት በንግድ እና ኢንቬስትመንት፣ በዲጂታይዜሽን እና ቱሪዝም ያለውን ትብብር በኢትዮጵያ እና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነው።

መድረኩ “ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፓርቲ” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ ፓርቲው በሁሉም ዘርፍ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል ብለዋል። ለጠንካራ ሀገረ-መንግስት ግንባታ ጠንካራ ኢንስፔክሽን ያለው ሚና ከፍተኛ ስለመሆኑ አጽንኦት ሰጥተዋል። ኮሚሽኑ በየደረጃው ባሉ መዋቅሮች ስላከናወናቸው…

Read More