ሁለንተናዊ ማህበራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት አመራር ቁርጠኝነት መጠናከር አለበት – አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት ክልላዊ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገመ ይገኛል። በመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥የዜጎችን ሁለንተናዊ ማህበራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በየደረጃው የሚገኘው አመራር ቁርጠኝነት መጠናከር አለበት ብለዋል። ባለፉት ጊዜ በቅንጅት በተሰራው ውጤታማ ሥራ የክልሉ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና አፈጻጸም…

Read More

የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ሴክተር መ/ቤቶች የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ መካሄድ ጀመረ።

የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ እንዳሉት፣የተቋማትን የመፈፀም አቅም ለማጎልበት እንዲቻል ድጋፍና ክትትል በማደረግ የተጠናከረ የአፈፃፀም ግምገማ እየተደረገ ነው ብለዋል። በመድረኩም የተቋማት ስትራቴጂክ ዕቅድ እና ቁልፍ የአፈፃፀም ተግባራትን በመገምገምና በጉዳይ ላይ በልዩ ትኩረት በመወያየት የግምገማው ውጤት ለሚመለከተው አካል የሚቀርብ እንደሆነም ገልፀዋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊ እና የማክሮ ኢኮኖሚ ዕቅድ ዝግጅት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ሚሊዮን…

Read More

ምክክር ለጋራ አሸናፊነት፣ ምክክር ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ ሀገረመንግሥት ግንባታ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

በኢትዮጵያ ለዘመናት ያለመግባባትና የንትርክ እንዲሁም የእርስ በርስ ግጭት ምንጭ የነበረው ኋላቀር የፖለቲካ ባህላችን የወለደው ችግር ነው። ይህን ችግር በመሠረታዊነት ለመቅረፍ እና በሀገራዊ ጉዳዮችና በብሔራዊ አጀንዳዎች ዙርያ የሚታዩ ልዩነቶችንና መካረሮችን ለማረቅ ሀገራዊ ምክክር ወሳኝ ጉዳይ ነው ፡፡ መንግሥት አዎንታዊ የሰላም ባህል እንዲሰፍንና የሰለጠነ የፖለቲካ ባህል ተገንብቶ ኢትየጵያውያን ችግሮቻቸውን በጠረጴዛ ዙርያ በሃሳብ አውድ ብቻ መፍታት አለባቸው የሚል…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዳር እና ታህሳስ ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል።

ሁሉም ክንውኖች የኢትዮጵያን ተፈላጊነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት በጽኖ መሠረት ላይ ያስቀመጡ ናቸው። የህንድ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን ተከትሎ፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያካሄዱት የሁለትዮሽ ውይይት እና በሀገራቱ መካከል የተደረሰው ሁሉን አቀፍ ስምምነት ትልቅ ትርጉም ተሰጥቶታል። የመሪዎቹ ውይይት በዋናነት በንግድ እና ኢንቬስትመንት፣ በዲጂታይዜሽን እና ቱሪዝም ያለውን ትብብር በኢትዮጵያ እና…

Read More

በክልሉ ለ19 ሺህ ነባር አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና በ32 ማዕከላት ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቁ ተገለጸ።

በትራንስፖርት ዘርፉ እየተስተዋሉ ያሉትን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቅረፍ የዘርፉ የአገልግሎት እርካታ ኦውን እንዲሆን እንደሚሰሩ ተሳታፊዎች ገልጸዋል። የቢሮ ምክትል ኃላፊና የትራንስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዘመዴ አንዳርጌ እንዳሉት በክልሉ ለ19 ሺህ ነባር አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና በ32 ማዕከላት ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቁን ገልጸዋል። አክለውም በማህበራትና በመንግስት ተቋማት ሥር የሚሰሩ ነባር አሽከርካሪዎች በተመቻቹ የማሰልጠኛ ማዕከላት ሥልጠናቸውን እንዲወስዱ ምቹ…

Read More

በየደረጃው ድጋፍና ክትትል በማጠናከር የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ የሚቆጠርና የሚጨበጥ ውጤቶችን ማስመዝገብ ይጠበቃል ፦አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በተገኙበት በካፋ ዞን ከዞን ማዕከል እስከ ቀበሌያት ድረስ የተከናወኑ የድጋፍና ክትትል ሥራዎች ግብረመልስ ተገመገመ። በግምገማዉ ወቅት አቶ ፍቅሬ አማን፤ የድጋፍና ክትትል ዓላማዉ የተጀመሩ ሥራዎችን የበለጠ ማላቅና የሚታዩ ክፍተቶችን በፍጥነት ለመፍታት ምቹ ሁኔታዎችን ይፈጥራል ነው ያሉት። ለዚህም በየደረጃው ጠንካራ ድጋፍና ክትትል በማድረግ…

Read More

በክልሉ በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ከታቀፉት የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል 15206 የሚሆኑት ከተረጂነት ተላቀው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን እንዲችሉ ተደርጓል፦ዶ/ር ለማ መሠለ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም 5 “ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በሚል መርህ የሚሸጋገሩ ተረጂዎች ክልላዊ የምረቃ መርሃግብር በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ ወረዳ ደነባ ቦላ ቀበሌ ተካሂዷል። በክልሉ በልማታዊ ሴፍትኔት ከታቀፉ 23669 የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ 15206 (64.3%) የሚሆኑት ከተረጂነት ተላቀው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ከመቻል ባለፈ ለአገር የኢኮኖሚ ዕድገት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ መደረጉን…

Read More

የጤና ሴክተር ተግባራትን በማሳለጥ የአገልግሎት አሰጣጡን ለማላቅ የጤና መረጃ ስርዓት መዘመን እንደሚገባ ተመላከተ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ ከክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የ4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ከባለድርሻ አካላት ጋር የግምገማ መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። በመድኩ ላይ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እና ሌሎች የተቀናጀ የጤና ተግባራት አፈጻጸም ሰነድ ለተሳታፊዎች ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። 4ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻው ከ630ሺ በላይ ህፃናት ተደራሽ መሆን መቻሉን እና…

Read More

በክልሉ የበዓል ፍጆታ እቃዎች ላይ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየተሰራ ነው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በዓላትን ተከትሎ የሚከሰቱ የምርቶችን ዋጋ ጭማሪ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡ የቢሮ ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ መጪዎቹን የገናና ጥምቀት በዓላትን ተከትሎ በምርቶች ላይ እጥረትና ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየተሰራ ይገኛል፡፡ ለዚህም ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ ባለው መዋቅር ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ግብረ ኃይል…

Read More

ከ275 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለዉን የቦንጋ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ያለበትን ደረጃ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ጎበኙ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በቦንጋ ከተማ ግንባታዉ እየተከናወነ የሚገኘዉ የቦንጋ አዳሪ ትምህርት የሥራ እንቅስቃሴ ያለበት ደረጃ ምልከታ አድርገዋል። የቦንጋ አዳሪ ትምህርት ቤት ከ275 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ሰዎች ለሰዎች መንግስታዊ ባልሆነ ድርጅት ገንዘብ ድጋፍ ግንባታው እየተከናወነ ይገኛል። የትምህርት ቤት ግንባታ አፈጻጸም በ2ዐ18 ዓ.ም ሚያዝያ ወር መጨርሻ አጠናቅቆ ለማስረከብ…

Read More