ሁለንተናዊ ማህበራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት አመራር ቁርጠኝነት መጠናከር አለበት – አቶ ፍቅሬ አማን
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት ክልላዊ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገመ ይገኛል። በመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥የዜጎችን ሁለንተናዊ ማህበራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በየደረጃው የሚገኘው አመራር ቁርጠኝነት መጠናከር አለበት ብለዋል። ባለፉት ጊዜ በቅንጅት በተሰራው ውጤታማ ሥራ የክልሉ የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና አፈጻጸም…
