ለፖሊስ መኮንኖች የሚሰጠው የማዕረግ ሽግግር የደረጃ ዕድገት ብቻም ሳይሆን ሀገራዊና ክልላዊ አደራም ጭምር ነው፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን በሞዲዮ ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ለሶስተኛ ጊዜ ያሰለጠናቸው የመካከለኛ እና ከፍተኛ ማዕረግ ሽግግር ሰልጣኝ የፖሊስ መኮንኖችን አስመረቀ። ተመራቂዎቹ የቆይታ ጊዜያቸዉን የሸፈኑ ከዋና ሳጅን ወደ ረዳት ኢንስፔክተር እና ከኢንስፔክተር ወደ ዋና ኢንስፔክተር ሽግግር የሚያደርጉ ናቸው። በምረቃው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንደገለጹት ፤ የፖሊስ ሠራዊትና የጸጥታ መዋቅር ዋነኛ…

Read More

4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ላይ የተመዘገቡ ውጤቶች በሌሎች የጤና መደበኛ ተግባራት ላይ ለመድገም መስራት ይገባል፦ አቶ ኢብራሂም ተማም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ ከክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የ4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ እየገመገመ ይገኛል። ግምገማ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃፊው አቶ ኢብራሂም ተማም የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በክልሉ ሁሉም አካባቢ መሰጠቱን ገልጾ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገው ርብርብ ከ100% ህፃናት መከተቡን በላይ…

Read More

ለህብረት ስራ ማህበራት እና የዩኒየኖች በታክስ አሰባሰብና አስተዳደር ላይ አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት የሚያበረክቱትን ድርሻ ማላቅ እንደሚገባ ተገለፀ።

የፌደራል ገቢዎች ሚንስተር ጂማ ቅርንጫፍ ከክልሉ ገቢዎች ቢሮና ኅብረት ስራ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በክልሉ ለሚገኙ ዩንየን ቦርድ ሰብሳቢዎች፣ስራ አስኪያጆች እንዲሁም ባለሙያዎች በታክስ አስተዳደር አዋጆችና ድንጋጌዎች ላይ ግንዛቤ ለማሳደግ ያለመ ስልጠና ነክ የውይይት መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። የዕለቱ የክብር እንግዳ እና የክልሉ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቀበሌ መንገሻ ባስተላለፉት መልእክት፣መንግስት ገቢን በተለያዩ…

Read More

በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት አመላለስ ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት በቅንጅትና ቁርጠኝነት መወጣት አለባቸው ፦ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ ከክልሉ ምክር ቤት ኦዲት ግኝት አስመላሽ ግብረ-ኃይል ጋር በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት አመላለስ ዙሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። ለመድረኩ ላይ በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት የእርምት እርምጃ አወሳሰድ ያለበት ደረጃ ለመከታተል የተዘጋጀ ቼክ ሊስት ዋና ኦድተር ጀኔራል አቶ አስራት አበበ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። ዓላማውም በኪዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት…

Read More

መንግስት በትምህርት ጥራት ላይ እያደረገ ላለው ሪፎርም የቅድመ መደበኛ ትምህርት ፕሮግራም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገለጸ

በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት እስታንዳርዱን አሟልተው ወደ ትግበራ መግባቱን መመልከት ተችለዋል። የለውጡ መንግስት በትምህርት ሴክተር ላይ ይዘው ከመጣባቸው ኢኒሼቲቮች ቀዳሚው ቅድመ አንደኛ ትምህርት ነው ያሉት የአዲስ ፋና አንደኛ መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አበበ ቢቂላ: የትምህርት ጥራት ችግርን ከስሩ ለማከም አይነተኛ ሚና እንዳለው ገልፀዋል። የቅድመ መደበኛ ትምህርት በእስታንዳርዱ መሠረት…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ለሶስተኛ ጊዜ ያሰለጠናቸዉ የመካከለኛ እና ከፍተኛ ማዕረግ ሽግግር ሰልጣኞችን እያስመረቀ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ለሶስተኛ ጊዜ ያሰለጠናቸው የመካከለኛ እና ከፍተኛ ማዕረግ ሽግግር ሰልጣኝ የፖሊስ መኮንኖችን እያስመረቀ ይገኛል። ሰልጠኞቹ የቆይታ ጊዜያቸዉን የሸፈኑ ከዋና ሳጅን ወደ ረዳት ኢንስፔክተር እና ከኢንስፔክተር ወደ ዋና ኢንስፔክተር ሽግግር የሚያደርጉ ሲሆኑ የፖሊስ አመራርነት አቅም ግንባታ ስልጠና የወሰዱ ናቸዉ።…

Read More

ተቋማዊ አሰራር በማጠናከር የተጀመረውን የትምህርት ልማት ሥራ ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የአፈጻጸም ሪፖርት እና ቢሮው በ156 ትምህርት ቤቶች ያደረገው የድጋፍና ክትትል ግብረ-መልስ ሪፓርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። የተማሪዎች ውጤት ለማሻሻል በአደረጃጀት እየተሰራ ያለውን ሁሉን አቀፍ ተግባር ወጥነት ባለው መልኩ በሁሉም የክልሉ አከባቢ ማስቀጠል…

Read More

የከንቲባ ችሎት የህዝብ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመፍታት ዓይነተኛ ሚና እንዳለው ተገለጸ።

የአውራዳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ችሎት የህዝብ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ ። የለውጡ መንግስት የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በከተማችን የከንቲባ ችሎት በ2017 ዓ/ም ስራ መጀመሩን የአውራዳ ከተማ ከንቲባ አቶ ታረቀኝ ኃይሌ ተናግረዋል። የከንቲባ ችሎት የከተማ መሬት አገልግሎት አሰጣጥ፣ የፍትህ እጦት፣የመልካም አስተዳደር ችግር፣የመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ እና ሌሎች…

Read More

በክልሉ የሚገኙ የመስኖ ተቋማት የግብርና ምርትና ምርታማነት ማሳደግ ላይ ትኩረት በማድረግ መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የመስኖ ተቋማት ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በአመያ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ የመስኖ ተቋማት ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ፋልታሞ ድብሎ በሀገሪቱ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ለማረጋገጥ የተጀመረውን መፍጠር፣ መፍጠንና መዝለል መርህን በመከተል እየተሰራ ያለውን ስራ ለማስፈፀም እንደተቋም የተሰጡ ተልዕኮዎችን በተገቢው…

Read More