የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመንግስትና የፓርቲ የስድስት ወራት ዕቅድ እየገመገመ ነው።

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧል። ባለፉት ስድስት ወራት ፓርቲው የህዝቡን ተጠቃሚነትና ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ያከናወናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት በጽ/ቤቱ ስትራቴጂክ ስራ አመራርና ኢኮቴ ዘርፍ ኃላፊ በአቶ አንተነህ አየለ ሪፖርት እየቀረበ ይገኛል። በብልጽግና አሻጋሪ እሳቤዎች በመመራት የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ለብልጽግና ጉዞ ስኬት መሠረት የሚጥል ተግባራት መከናወኑን በሪፖርቱ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በጀት ዓመቱ የስድስት ወራት የፓርቲና የመንግስት ሥራዎች አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራትየመንግሥት እና የብልጽግና ፓርቲ የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነዉ። በአሁኑ ሰዓት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ አፈፃፀም እየቀረበ ሲሆን በመቀጠልም የክልሉ የመንግስት አስፈጻሚ ተቋማት ሪፖርት ቀርቦ ወይይት የሚደረግና ቀጣይ አቅጫዎች እንደቀሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ በግምገማ መድረኩ የክልሉ ሁሉም አመራሮች፣የዞን አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት እና የከተማ አስተዳዳር አመራሮች…

Read More

ቢስት ባር ለአለም ለማስተዋወቅ እየተሰራ መሆኑን የቤንች ሸኮ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ

የቤንች ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ቢስት ባር ለአለም ለማስተዋወቅ የቅስቀሳ ስራው በተገቢው መከናወኑን የዞኑ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ። በአሉ በድምቀት ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። የቤንች ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በአል ቢስት ባር ዘንድሮ ለሶስተኛ ጊዜ ጥር 4 እና 5/2018 በታላቅ ድምቀት በቤንች ሸኮ ዞን በሸይቤንች ወረዳ በዣዥ ቀበሌ…

Read More

የህዝብን ተጠቃሚነት ሊያሳድግ የሚችሉ ተግባራት በትኩረት እየተከናወኑ እንደሚገኙ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ ገለጹ

በዳውሮ ዞን በ2018 በጀት ዓመት የመንግሥት እና የፓርቲ ክንፍ የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ተገምግሟል። የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳር አቶ ዳዊት ገበየሁ እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ የህዝብን ተጠቃሚነት ሊያሳድግ በሚችል መልኩ መንግስትና ፓርቲ በመቀናጀት እየሠሩ ይገኛል። በሁሉም የልማት ዘርፎች አመርቂ ውጤት ለማስመዝገብ እንዲቻል ወጥ የሆነ የአመራር ቁመና እና ቁርጠኝነት ያስፈልጋልም ብለዋል። የመንግሥትን የትኩረት አቅጣጫ በመከተል የማህበረሰብን የኑሮ…

Read More

የክልሉ ኦዲት ግብረ ኃይል በቤንች ሸኮ ዞን የክዋኔና የአካባቢ ኦዲት አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ገመገመ

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር አቶ አስራት አበበ የክልሉ ምክር ቤት የተለያዩ የኦዲት ውጤቶችን በጋራ ከገመገመ በኃላ በክዋኔ ኦዲት የተሰሩ ስራዎች በተጨባጭ ታች ተወርዶ መታየት እንዳለባቸው ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት መድረኩ መዘጋጀቱን ገልጸዋል ። ‎መድረኩ በዋናነት የኦዲት ግኝት በአግባቡ ስለመመለሱ ማረጋገጥ እና በዚህ ላይ በአግባብ ያልፈጸሙ አካላትን ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ይሆናል…

Read More

ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ) የክልሉን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ለማፋጠን ያለመ ዉይይት ከኢትዮ-ቴሌኮም ጋር አካሄዱ

ውይይቱ የመሶብ ማዕከላትን፣ የዲጂታል መታወቂያንና የኢ-ቲኬት አገልግሎትን እንዲሁም የፋይዳና የ5 ሚሊየን ኮደርስ ለማስፋፋት ትኩረት አድርጓል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢትዮ-ቴሌኮም ዋና መሥሪያ ቤትና ከጂማ ዲስትሪክት ከመጡ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ውይይቱ የክልሉን የዲጂታል ሽግግር እውን ለማድረግ በቀጣይ በጋራ ሊሰሩ በሚገባቸው ወሳኝ ጉዳዮች ላይ…

Read More

በዞኑ ታሪካዊ ዋሻዎችንና የተፈጥሮ መስህቦችን በማልማት ለወጣቶች የስራ ዕድል ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ሸካ ዞን ገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የምትገኘውና በአብዛኛው ጥቅጥቅ ባሉ ደኖች የተሸፈነችው ሸካ ዞን፣ በውስጧ ያቀፈቻቸውን ታሪካዊና ተፈጥሯዊ የቱሪስት መዳረሻዎችን የመለየትና የማልማት ስራ መጀመሩን የዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ቡድን መሪ አቶ ብርሃኑ አያሾ እንደገለጹት፣ በዞኑ ወረዳዎችና ከተሞች በጥናት ላይ የተመሰረተ የመስህብ ስፍራዎችን የመለየት ስራ ተከናውኗል። ይህ ጥረትም ዞኑ ከያዘው የተፈጥሮ…

Read More

የማህበራዊ ዘርፍ ተቋማት የስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ እየተደረገ ነዉ።

የክልሉ የአስፈጻሚ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ሴክተር መ/ቤቶች ግምገማ መድረክ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ሶስተኛ ቀኑን በያዘው የግምገማ መድረክ ላይ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ባስተላለፉት መልዕክት በ2018 በጀት ዓመት ሁለም ተቋማት በተናበበና በተቀናጀ ዕቅድ ወደ ተግባር እንዲገቡ መደረጉንና አፈፃፀሙንም ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን ገልፀዋል። የተቋማት ዋና ዋና የልማት ዕቅድ የትኩረት…

Read More

ባለፉት ስድስት ወራት ጠንካራ ፓርቲ ግንባታን ለማፋጠን በርካታ ስራዎች መሰራታቸዉን አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

ባለፉት ስድስት ተወራት ጠንካራ ፓርቲ ግንባታን ለማፋጠን በርካ ስራዎች ተሰርተዋል ሲሉ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከዘርፉ አመራሮች ጋር እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን እንደ ፓርቲ የታለሙትንና…

Read More

ከነባሩ የሃሳብ አጥር በመውጣት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በጋራ እንስራ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከነባሩ የሃሳብ አጥር በመውጣት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በጋራ እንስራ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል ርዕስ ጥናታዊ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡ በጽሑፋቸውም ለሀገር እድገት የግል ዘርፍን ጉድለት የሚሞላ፣ ሃሳብ የሚገዛ፣ ጠንካራ የመምራትና የመመልከት አቅም ያለው መንግሥት አስፈላጊ መሆኑን አብራርተዋል።…

Read More