የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመንግስትና የፓርቲ የስድስት ወራት ዕቅድ እየገመገመ ነው።
የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧል። ባለፉት ስድስት ወራት ፓርቲው የህዝቡን ተጠቃሚነትና ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ያከናወናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት በጽ/ቤቱ ስትራቴጂክ ስራ አመራርና ኢኮቴ ዘርፍ ኃላፊ በአቶ አንተነህ አየለ ሪፖርት እየቀረበ ይገኛል። በብልጽግና አሻጋሪ እሳቤዎች በመመራት የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ለብልጽግና ጉዞ ስኬት መሠረት የሚጥል ተግባራት መከናወኑን በሪፖርቱ…
