በማህበራዊ ዘርፍ የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተከናወኑ ተግባራትን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመንግስትና የፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በቦንጋና ታርጫ የሳተላይት ደም ባንኮች ደም ለማሰባሰብና ለማሰራጨት 3 ሺህ 450 ዩኒት ለማሰባሰብ ታቅዶ 82 በመቶ መፈፀም መቻሉንና በወባ በሽታ የመያዝ ምጣኔን ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወራት ጋር ሲነፃፀር በ29.5 መቀነስ መቻሉም በሪፖርቱ…
