ትኩረት የሚያስፈልገዉ የካቲላ (Amaranth) ሰብል
ኢትዮጵያ የተለያዩ አገር በቀል ዕዉቀት ባለቤት ናት።ይህንን ለሁለንተናዊ እድገት መጠቀም ያስፈልጋል። በግብርና ሲታይ ዘመናዊ ግብርና ከአገር በቀል ዕዉቀት ጋር በማጣመር የመስራቱ ልምምድ እያደገ ነዉ። በሀገራችን በተለያዩ ሥፍራዎች ለምግብነት ቢያገለግልም በአብዛኛው አካባቢዎች እንደ አረም የሚታየው በሳይንሳዊ ስሙ አማራንተስ (ካቲላ) የሚባለው ሰብል በስፋት እንደ ምግብ ይጠቀሙ ዘንድ የተለያዩ ጥረቶች ቢጀምርም አጥጋቢ ውጤት አልታየበትም። ካሉ በርካታ የምግብ ዓይነቶች…
