Edigetu Bezabhi

የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማሳካት በትኩረት ዕየተሠራ መሆኑን የፍትህ ቢሮ አስታወቀ

ሪፖርታዥየፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን ለማሳካት በትኩረት ዕየተሠራ መሆኑን የፍትህ ቢሮ አስታወቀየክልሉ የሶስት ዓመት የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ባለፉት ጊዜያት በክልሉ የፍትህ ዘርፉን ለማሻሻል የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም የክልሉ ነዋሪዎች ከፍትህ አገልግሎት የሚጠብቋቸዉን ዉጤቶችን በበቂ ሁኔታ ማምጣት አልተቻለም፡፡ አሁንም በክልላችን በፍትህ ዘርፍ አገልግሎት ላይ ከህብረተሰቡ የሚነሱ እሮሮዎች እና የመልካም አስተዳደር ችግሮች በአገልግሎቱ የህብረተሰቡን እርካታ እና…

Read More

የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ የተፈጥሮ ፀጋዎችን የመለየት ስራ እየተሰራ መሆኑን የሸካ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ

በኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ በርካታ ተፈጥሯዊና ሰው ሠራሽ የቱሪዝም ሀብቶችና አስደናቂ ስፍራዎች በስፋት ሊጎበኙ የሚችሉ ናቸው፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም በርካታ የቱሪዝም መስህቦችን አካልሎ የያዘ እንደሆነ ይነገራል፡፡ እነዚህ ባህላዊና ተፈጥሯዊ መስህቦችን ለጉብኝት በሚያመች መልኩ ማልማት ተገቢ ነው ፡፡በክልሉ ከሚገኙ ዞኖች ውስጥ የሸካ ዞን አንዱ ሲሆን በዞኑ ከ135 በላይ የሚሆኑ ስፍራዎች በተፈጥሮ መስህብነት የተመዘገቡ…

Read More

በትኩረት መልማት የሚገቡ የዘመን መለወጫ በዓላት!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 13 ነባር ብሔር/ብሔረሰቦች የሚገኙበት በርካታ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ባህላዊ ዕሴቶችና ቅርሶች ያሉበት የብዙሃ ባህል፣ ትውፊትና ታርክ ባለቤት ነዉ፡፡ የክልሉ ብሔር/ ብሔረሰቦች የራሳቸው የሆኑ የተለያዩ ታርካዊ፣ ባህላዊና ሐይማኖታዊ በዓላትና የቀን አቆጣጠር ስልት ያላቸዉ መሆኑ ልዩ ያደርጋቸዋል። ከነዚህ ባህላዊ ዕሴት መገለጫዎች መካከል አንዱ የሆነዉና በተለያየ ጊዜ በልዩ ልዩ ኩኔቶች የሚከበረዉን ብሔር/ ብሔረሰቦች  የዘመን…

Read More

በክልሉ ሙስናን የመከላከል ተግባር

ሙስናን በመከላከል በክልሉ ከ216 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን ተችሏል፦ የክልሉ ስነ-ምግባርና ፀረሙስና ኮሚሽን ሙስናና ብልሹ አሰራር ልማትን በማዳከም የሀገር ኢኮኖሚ እንዲገታ፣ የሞራልና የሥነምግባር ቀውስ እንዲባባስ፣ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር፣ ህዝብ በመንግስትና በህግ የበላይነት ላይ አመኔታ እንዲያጣ የሚያደረግ አደገኛና ድንበር ዘለል ባህሪ ያለው አለማቀፋዊ ወንጀል ነው፡፡ ለዚህምመንግሥት ሙስና የሚያስከትለውን ከፍተኛ የሆነ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ቀውስ በመረዳት ችግሩ የከፋ ደረጃ ላይ ከመድረሱ በፊት ለመከላከል እና…

Read More

ዉጤታማ ፐብሊክ ሰርቫንት መገንባት

ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የክልሉን ሲቪል ሰርቪስ መዋቅር ማደራጀት እና ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ማጣራት ላይ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ፐብሊክ ሠርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። የሀገራችን ፐብሊክ ሠርቪስ መዋቅርና አደረጃጀት የረጅም ጊዜ ዕድሜ ያለው ነው።ይሁን እንጂ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን ያረጋገጠ እና የሲቪል ሠርቫንት አቅም ሊጎልብቱ የሚችሉ አደረጃጀቶች እና ፖሊሲዎች ተቀርጾ ሳይተገበሩ በርካታ ጊዜያትን አስቆጥሯል። የለውጡ…

Read More

ሚዛኑን የጠበቀ ትብብርና ፉክክር በተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ለምን አስፈለገ?

“የጋራ ምክር ቤቱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ ምቹ መደላድል ፈጥሯል::” የጋራ ምክር ቤቱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ግርማ ባሻ የምርጫ ህጉ አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ካስቀመጣቸው ኃላፊነት ያለባቸው የምርጫ የባለድርሻ አካላት ዝርዝር አንዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ነው፡፡ ይህ ምክር ቤት የሚመሠረተው በምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ህጉ የተቀመጡ ድንጋጌዎችንና ሌሎች የጋራ ጉዳዮችን ተግባራዊ ለማድረግና…

Read More

የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመለየትና በመልማት ዘርፉን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በልዩ ትኩረት እየሠራ ነው፦ የካፋ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ

 ኢትዮጵያ በርካታ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ የቱሪስት መስህቦች ያሏት አገር ነች፡፡ ያሏትን የተፈጥሮ ሀብቶች፣ ታሪካዊ ቅርሶች እንዲሁም የማይዳሰሱ ትውፊቶች በአግባቡ ለመጠቀም ፖሊሲዎችን እንደ አዲስ በመከለስ በዘርፉ ለውጥ ለማምጣት እየታተረች ትገኛለች፡፡ እነዚህን በርካታ የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎች በአግባቡ በማልማት ከዘርፉ የሚፈለገውን ያህል ኢኮኖሚዊ ጥቅም ማግኘት እንደሚያስፈልግ ይታመናል፡፡ በተለይ ቱሪዝም ትልቅ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያለው ዘርፍ መሆኑ በተደጋጋሚ ይነገራል፡፡ የቱሪዝም…

Read More

በአሁኑ ወቅት አለማችን ክፉኛ እያሳሰቧት ከሚገኙ ጉዳይ ሠው ሠራሽና የተፈጥሮ በሽታዎች ውስጥ የመንገድ ትራፊክ አደጋ አንዱ ሆኖ ይገኛል።

ትንሽ ጥንቃቄ በማድረግ በቀላሉ ሊከለከሉት በሚችሉት በዚህ አደጋየብዙዎች ደጃፍ እየተዘጋ፣ቤተሰብ እየተበተነ፣ለአካል ጉዳት እየተዳረገ ንብረቶች እየወደሙና ሀገራትም ከድህነት ለመላቀቅ የሚያደርጉትን ጥረት እየተጓተተ ነው። እንደዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት መሠረት አደጋው ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገሮች በጣም የከፋ ከመሆኑም በላይ እነዚህ ሀገሮች ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ሀገሮች ከሚደርስባቸው የሞት አደጋ እጥፍ የሚደርስባቸው ሲሆን በዓለም ከሚደርሰው የሞት አደጋ 90% በእነዚህ…

Read More

“ቦንጋ በመልሶ መልማት ጎዳና”

ቦንጋ ከተማ በደቡባዊ ምዕራብ ኢትዮጵያ አካባቢ ከሚገኙ ከተሞች አንዷ ናት ፡፡ ከተማዋ በታሪክ ዕድሜ ጠገብ፣ ሀብተ ብዙና ተፈጥሮ አብዝቶ የቸረው ምድር ነው፡፡ ጥንታዊቷ ቦንጋ ከተማ የመካከለኛው ዘመን 1560ዎቹ ላይ የተቆረቆረች ከተማ ሲሆን በወቅቱም በአራት አቅጣጫዎች ከፍተኛ የሆነ የንግድ እንቅስቃሴ የነበረው የንግድ መናኸሪያ፣ የካፋ ነገስታት መኖሪያ እና መናገሻ ከተማ እንደነበረች ይነገርላታል፡፡ ተፈጥሮ አብዝቶ የቸረው ምድር ቢሆንም…

Read More

ተስፋ ሰጪው ኢንዱስትሪ

ተስፋ ሰጪው ኢንዱስትሪ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ከሚያስተዳድራቸው ስኳር ፋብሪካዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዉስጥ የሚገኝ ነው ፡፡ ፋብሪካው በ2008 ዓ/ም የተቋቋመ ሲሆን ከፋብሪካ ግንባታ ጀምሮ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 እና ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ ገብረየስ ተናግረዋል፡፡ ፋብሪካው…

Read More