Edigetu Bezabhi

ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል ነዉ – አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ የተዘጋባት በር በመከፈቱ ለዘርፉ ትልቅ ዕድል መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ የሴክተር አፈጻጸም በወላይታ ሶዶ ከተማ እየገመገመ ነው፡፡ ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በወቅቱ፥ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ የሁሉም ዘርፎች ደም ስር በመሆኑ በጋራ ልንሠራ ይገባል ነው ያሉት። በዚህም ባለፉት ጊዜያት በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የተሳኩ ተግባራት መፈጸማቸውን…

Read More

የዳውሮ ዞን ምክር ቤት አቶ ዳዊት ገበየሁን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾመ።

የዳውሮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 11ኛ ሥራ ዘመን 11ኛ አስችኳይ ጉባኤ በማካሄድ ላይ ይገኛል። ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው አስቸኳይ ጉባዔ አቶ ዳዊት ገበየሁ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እንዲሆን የቀረበውን ፕሮፖዛል ተቀብሎ በሙሉ ድምፅ አጽድቋል ።የዳውሮ ዞን ምክር ቤት በአስቸኳይ ጉባኤው በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የቀረበውን የሹመት ፕርፓዛል ተቀብሎ አጸደቀ። በተጨማሪም አቶ አስፋው ደሳለኝን የዳውሮ ዞን…

Read More

በኢትዮጵያና በሶማሌ ላንድ መካከል የተደረገው የባህር በር ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን ወጣቱ ትውልድ በጋራ እንዲቆም ጥሪ ቀረበ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ወጣቶች ምክር ቤት ሰብሳቢ ወጣት ይስሃቅ ንጉሴ እንደተናገረው ሀገራችን በታሪክ ወደብ የነበራትና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወደብ አልባ ሆና መቆየቷን አስታውሰዋል ፡፡ ሀገራችን የወደብ በር ማግኘቷ የገቢና ወጪ ንግድ ስርዓትን ከማሳለጥ ባሻገር የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም ከማስጠበቅ አኳያ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ወጣት ይስሃቅ ተናግሯል ። በቀጠናው እየተስተዋለ ያለውን የፀጥታ ሁኔታ የተረጋጋ ከማድረጉም…

Read More

የተሻለ አገልግሎት በመስጠት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተግባር የተደገ ሥራ ይጠበቃል:-አቶ አልማው ዘውዴ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የማህበራዊ ክላስተር ተቋማት የ2016 በጀት አመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ገምግሟል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ የተሻለ አገልግሎት በመስጠት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተግባር የተደገፈ ቅንጅታዊ አሰራርን መከተል እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የግምገማ መድረኩ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ጠንካራ አፈፃፀሞችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና በጉድለት የተገመገሙ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወጣቶች ምክር ቤት ተመሰረተ::

ዛሬ በተደረገዉ ምክር ቤት ምስረታ 13 ሥራ አስፈጻሚና 42 የምክር ቤት አባላት ተመርጠዋል። ምክር ቤቱ ወጣት ይስሃቅ ንጉሴን የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ና ወጣት ትህትና ቆጭቶን ምክትል ሰብሳቢ በማድረግ መርጠዋል። በክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ፡ ገናና የሆነ ሀገር የትክክለኛ ትርክት ውጤት ስለሆነ ብሔራዊነት ገዥ ትርክታችን ሆኖ እንዲገነባ…

Read More

የክልሉ ትምህርት ቢሮ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በክልሉ በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ እንዲሆን ሰፊ ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

በክልሉ የኮንታ ዞን በማህበረሰብና በመንግስት ተሳትፎ ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ በማሰባሰብ በኮንትኛ ቋንቋ ያሳተመውን ከ64 ሺ በላይ ከቅድመ 1ኛ እስከ ስድስተኛ ክፍል የመማሪያና የማስተማሪያ መፅሀፍት ርክክብ ተደርጓል። በመድረኩ የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በክልሉ በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ እንዲሆን ሰፊ ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኝ የቢሮው ምክትል ሀላፊና ስርዓተ ትምህርት ዘርፍ…

Read More

“ዲፕሎማሲያችን ለብሔራዊ ጥቅማችን” ዓውደ-ርዕይ ነገ በይፋ ይከፈታል

“ዲፕሎማሲያችን ለብሔራዊ ጥቅማችን” በሚል የሚካሄደው የዲፕሎማሲ ሣምንት ዓውደ-ርዕይ በነገው ዕለት በይፋ እንደሚከፈት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም (ዶ/ር) ዓውደ ርዕዩን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም እንዲከበር የሁሉም ሕብረተሰብ ተሳትፎ ሊጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል። አምባሳደር መለስ (ዶ/ር)÷ “ዲፕሎማሲያችን ከአፍሪካ መዲናነት እስከ ዓለም ዓቀፍ መድረክነት” በሚል ሥያሜ በሚካሄደው ዓውደ-ርዕይ ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆኑ…

Read More

የኢትዮ-ሶማሊላንድ የባህር በር ስምምነት በቅንነት የሚወሰድና የሚደገፍ ሀገራዊ አጀንዳ ነው

ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችው የባህር በር ስምምነት በቅንነት የሚወሰድ ሀገራዊ አጀንዳ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ ድጋፍ እንደሚያደርጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ተናገሩ። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአባላቱ ጋር ምክክር አድርጓል። በኢትዮጵያና ሶማሊላንድ መካከል በተደረሰው የመግባቢያ ስምምነት ዙሪያም የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ማብራሪያ ሰጥተዋል። ከውይይቱ በኋላ ለኢዜአ…

Read More

ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በኢትዮጵያና በሶማሊ ላንድ መካከል የተደረሰዉን ስምምነት አስመልክቶ በምክር ቤቱ ሰብሳቢዉ በኩል መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫዉን የሰጡት የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ በኢትዮጵያ እና በሶማሌ ላንድ መካከል የተደረሰዉ ስምምነት ሁሉን አቀፍ የትብብርና አጋርነት የሚያጠናክር በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊና ወታደራዊ መስኮች እጅግ በጣም ጠቃሚ የሆነ ስምምነት እንደሆነ…

Read More

በማር ምርት ዉጤታማ መሆናቸዉ ሚሊፌራ ካፋ ንብ ልማት ኢንተርፕራይዞች ተናገሩ።

በካፋ ዞን የንብ ልማት ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች መካከል አንዱ የሆነዉ ሜሊፌራ ካፋ ንብ ልማት ኢንተርፕራይዝ በማር ምርት ዉጤታማ መሆናቸዉን ተናግሯል። የማር ምርትና ምርታማነትን ጥራት በጠበቀ መልኩ ለማሳደግ እየሰራን ነዉ በማለት ሚሊፌራ ካፋ ንብ ልማት ኢንተርፕራይዝ ሰብሳቢ አቶ ፋሲካ ኃ/ማርያም ተናግሯል። በአለማችን ከሚሰሩ ስራዎች ዉስጥ ከፍተኛ እዉቀት የሚጠይቅ ስራ መሆኑን የተናገሩት አቶ ፋሲካ በትንሽ ቦታ ብዙ ወጪ…

Read More