በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በሔናን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት መካከል የተደረሰውን ስምምነት ወደ ስራ ለማስገባት ምክክር ተካሄደ
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከቻይና ሄናን ግዛት ጄንጆ ከተማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዲቪዥን ጋር የተፈረሙ ስምምነቶችን ወደ ስራ ለማስገባት ምክክር ተካሄደ። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ከቻይና ሔናን ግዛት ጄንጆ ከተማ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸውም በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በሔናን ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዲፓርትመንት መካከል ባሳለፍነው ጥቅምት የተፈረመውን የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ወደ ስራ ማስገባት…
