ኢትዮጵያ የፊታችን ሰኞ ብሪክስን በይፋ በአባልነት ትቀላቀላለች
ኢትዮጵያ የፊታችን ሰኞ ብሪክስን በይፋ በአባልነት ትቀላቀላለች በነሐሴ ወር 2015 ዓ.ም በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ 15ኛው የብሪክስ አባል አገራት ጉባኤ መካሄዱ ይታወቃል። በነሐሴ ወር 2015 ዓ.ም በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው 15ኛው የብሪክስ አባል አገራት ጉባኤ ኢትዮጵያ የአምስት አገራት ጥምረት የሆነውን ማህበር ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱ የሚታወስ ነው። ጥምረቱ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ግብጽ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ ሳዑዲ…
