Getenesh Gebeyehu

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል፡ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት::

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበርን በተመለከተ እንደተናገሩት ፥ አምና 127ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበርን የሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲያስተባብር ተደርጎ ከፍተኛ በሆነ ሀገራዊ ንቅናቄ በድምቀት…

Read More

ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥር የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው፡ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ በቁጥጥር ሥራ የዋለው ከተሰጠው የዘገባ ፈቃድ ውጪ በሀገር ውስጥ ጉዳይ ዘገባ ለመስራት ሲንቀሳቀስ በመገኘቱ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ጋዜጠኛ አንቷን ጋሊንዶ ለ37ኛው አፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የዘገባ ሽፋን ለመስጠት ፈቃድ አግኝቶ ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱን አስታውሰዋል፡፡…

Read More

በአዕምሮ እና በስጋ መቀንጨርን ለመከላከል የምግብስርዓትና የስርዓተ ምግብ ፕሮግራሞችን በቅንጅት መምራት እንደሚገባ ተገለጸ::

በምግብስርዓትና ስርዓተ ምግብ ፕሮግራም ዙሪያ ያተኮረ ክልል አቀፍ ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ የተሳተፉ አካላት በሰጡት አስተያየት በአዕምሮ እና በስጋ መቀንጨርን ለመከላከል የምግብ ስርዓትና የስርዓተ ምግብ ፕሮግራሞችን በቅንጅት መምራት እንደሚገባ ተናግረዋል። የምግብ ስርዓትና ስርዓተ ምግብ ፕሮግራም የተጠናከረ መሆን ጤናማ እና አምራች ትውልድ እንዲኖር ያግዛል ሲሉም አስተያየት ሰጪዎቹ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም የተጀመሩ የምግቤን ከጓሮዬና የሌማት ትሩፋት ስራዎችን በማጠናከር…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ 23 ነጥብ 46 ቢሊዮን ብር ገቢ አገኘ::

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በበጀት ዓመቱ አጋማሽ 23 ነጥብ 46 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ በ2016 በጀት አመት አጋማሽ በሺፒንግ ዘርፍ ፣ በጭነት አስተላላፊነት ፣ በወደብና ተርሚናል አገልግሎት እንዲሁም በኮርፖሬት አገልግሎት ዘርፍ የተለያዩ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጿል። በዚህም በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት ከሚሰጡ አገልግሎቶችና ከሌሎች የገቢ ምንጮች 17 ነጥብ 23 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ…

Read More

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ ነው – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)::

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ እንደሆነ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የፍትህ ሚኒስትሩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በጄኔቫ በጀመረው 55ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል። ሚኒስትሩ በቪዲዮ በቀረበ ንግግራቸው፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሀገሪቱ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን በመግለጽ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ አቅርበዋል። የሽግግር…

Read More

ሴቶች ለሰላም፣ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እያበረከቱት ያለው ከፍተኛ አስተዋፅዖ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ተባለ::

ሴቶች ለሰላም፣ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እያበረከቱት ያለው ከፍተኛ አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች የቦንጋ ማዕከል መሠረታዊ ድርጅት ሰብሳቢ ወ/ሮ ሰብለፀጋ አየለ ገለጹ። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ የቦንጋ ማዕከል መሠረታዊ ድርጅት የአባላት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በመሠረታዊ ድርጅት የአባላት ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ የተግባር አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ…

Read More

የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በቅየሳ ዙሪያ ለካዳስተር ባለሙያዎች የክህሎት ስልጠና እየሰጠ ነው::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ከኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በካዳስተር ቅየሳ ዙሪያ ለዘርፉ ባለሙያዎች የክህሎት ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊና የከተማ መሬት መረጃና ምዝገባ ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ተሾመ በክልሉ በሁለተኛ ደረጃ እና ሶሰተኛ ደረጃ የመሬት መቆጣጠሪያ ነጥቦች ላይ ንባብ…

Read More

የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

በኢትዮጵያ በተለዩ የሥራ መስኮች አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኑን የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታወቀ፡፡ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች ዋና ዳይሬክተር ጆናታን ንዛይኮሬራ ጋር በግብርና ዘርፍ አብሮ መሥራት በሚችሉበት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በዝናብ ጥገኝነት የሚፈለገውን የግብርና ዘርፍ እድገት ማምጣት እንደማይቻል ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለጀመረችው ስንዴንና ሩዝን በመስኖ የማልማት ሥራ የባንኩ…

Read More

በክልሉ በቀጣይ ለሶስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሆልቲካልቸር ሰብሎች ላይ በቀጣይ ለሶስት ዓመታት ተግባራዊ የሚደረግ ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። በይፋዊ ፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ፕሮጀክቱ በክልሉ የግብርና ስራዎችን ውጤታማ የሚያደርግ ነው ብለው ለዚሁ ተግባር ማሳኪያ 97 ሚሊዮን 469 ሺህ 824 ብር በጀት የተያዘለት መሆኑን ገልፀዋል። ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ሲሆን ከባለድርሻ…

Read More

የክልሉ የምግብ ስርዓትና ስርዓተ ምግብ ፕሮግራም የ2016 በጀት የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ተገመገመ::

በግምገማው ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ መቀንጨርን ለመከላከል በምግብና ስርዓተ ምግብ በብዝሃ ሴክተሮች በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል። በክልሉ ከ2014 ዓ/ም ጀምሮ የሰቆጣ ቃልኪዳን ፕሮግራም በስምንት ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ የተናገሩት አቶ አልማው በፕሮግራሙ አባል የክልል ቢሮዎች የተሳተፉበት…

Read More