በአፍሪካ በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊና አካታች የትምህርት ሥርዓት በመዘርጋት አህጉራዊ ልማትና እድገት ማፋጠን ይገባል::
በአፍሪካ በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊና አካታች የትምህርት ሥርዓት በመዘርጋት አህጉራዊ ልማትና እድገትን ማፋጠን እንደሚገባ በትምህርትና ልማት ዘርፍ የሚሰሩ የተለያዩ ተቋማት ገለጹ። 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ “ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ሥርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣ የሕይወት ዘመን፣ ጥራትና አግባብነት ያለው የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋት” በሚል መሪ ሃሳብ ተካሂዷል። የሕብረቱ ጉባዔ መሪ ሃሳቡን ትምህርት…
