አመራሩ የፓርቲ ሥራዎችን በላቀ ቁርጠኝነት እንዲመራና እንዲፈጽም አቶ ፍቅሬ አማን አሳሰቡ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በቴፒ ከተማ ሲያካሂድ የነበረው የ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቀቀ። በመድረኩ በዘጠኝ ወራት የተመዘገቡ የተሻለ አፈጻጸሞችን ማጠናከር እና ጉድለቶችን ማረም የሚያስችሉ ገንቢ ሀሳቦች ተነስተው የጋራ ውይይት ተደርጓል። በግምገማው ማጠቃለያ ላይ የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን አመራሩ የፓርቲውን መደበኛና ኢንሼቲቭ…
